Fana: At a Speed of Life!

በ2014 በጀት ዓመት 2 ሺህ 761 አዳዲስ የማምረቻ ዘርፍ ኢንዱስትሪዎችን ማቋቋም መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው 2014 በጀት ዓመት 2 ሺህ 761 አዳዲስ የማምረቻ ዘርፍ ኢንዱስትሪዎችን ማቋቋም መቻሉን የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት አስታወቀ። የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት የ2014 እቅድ አፈጻጸሙን የተቋሙ የክልል እና የፌደራል አመራሮቾ…

ቦሪስ ጆንሰንን ለመተካት የመጨረሻዎቹ ሁለት ዕጩዎች ታውቀዋል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቦሪስ ጆንሰንን ለመተካት እየተካሄደ ባለው ምርጫ ሪሺ ሱናክ እና ሊዝ ትረስ የመጨረሻ ዕጩ ሆነው ቀርበዋል። በተካሄደው ምርጫ ሱናክ 137 ድምጽ በማግኘት ቀዳሚ ሲሆኑ ÷ትረስ ደግሞ 113 ድምጽ በማግኘት ሁለተኛ ሆነዋል፡፡ ከሁለቱ…

የፌደራል ፖሊስ እና የጣሊያን ፖሊስ በሁለትዮሽና በዓለም አቀፍ የፀጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እና የጣሊያን ፖሊስ በሁለትዮሽና በዓለም አቀፍ የፀጥታ ጉዳዮች ላይ በሮም ውይይት አደረጉ። በፌደራል ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል የተመራው የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የልዑካን ቡድን ወደ ጣሊያን ሮም ተጉዞ…

ሚኒስቴሩ በጦርነቱ ምክንያት ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች የሰብዓዊ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር በዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ሰቆጣ ከተማ በጦርነት ምክንያት ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች የ8 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው የአልባሳትና የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ። የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር…

በመዲናዋ በ60 ቀናት ሰው ተኮር ፕሮጀክት የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የተጀመረው የ60 ቀናት ሰው ተኮር ፕሮጀክት በልደታ ክፍለ ከተማ ጌጃ ሰፈር የምገባ ማእከል ፣ የመኖሪያ ቤቶች ፣ ሱቆች፣ የዳቦ መሸጫና የከተማ ግብርና ስራ ፕሮጀክቶች ተመርቀዋል፡፡ ፕሮጀክቶቹንም የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች…

የሲዳማ ክልል የ2014 ዓ.ም አፈፃፀምን እየገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ የ2014 ዓ.ም አፈፃፀምን ከክልል፣ ከከተማ እና ከወረዳ አስተዳደር የስራ ኃላፊዎች ጋር እየገመገሙ ነው፡፡ በግምገማው ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞን ጨምሮ የሲዳማ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ጽሕፈት…

የአማራ ክልል በጎ ፈቃደኞች አገልግሎት መርሐ ግብር በአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የዘንድሮው የአማራ ክልል በጎ ፈቃደኞች አገልግሎት መርሐ ግብር በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ በሚል መሪ ሃሳብ በአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ባንጃ ወረዳ ተጀምሯል፡፡ በፕሮግራሙ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለን ጨምሮ የክልሉና…

የሀገራዊ የምክክር ኮሚሽነሮች ከአቶ ርስቱ ይርዳ ጋር እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገራዊ የምክክር ኮሚሽነሮች ከደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ከአቶ ርስቱ ይርዳ እና ካቢኔ አባላት ጋር ውይይት እያካሔዱ ነው ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ የኮሚሽኑ አባላት በህዝብ ዘንድ ያላቸው ተቀባይነት፣ የግል ስብዕና እና ያላቸው የስራ ትጋት…

ጨፌ ኦሮሚያ መደበኛ ስብሰባውን ማካሔድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የሥራ ዘመን 1ኛ አመት 3ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው፡፡ ጨፌው የ2014 የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት በማዳመጥ ሰፊ ውይይት እንደሚያደርግ ይጠበቃል፡፡ እንዲሁም በ2015 እቅድ ዙሪያ በመወያየት ቀጣይ አቅጣጫ ያስቀምጣል ፤…

በኢትዮጵያ መፈናቀልን ለመቀነስ ያስችላል የተባለለት ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሠላም ሚኒስቴር ከዓለማቀፉ የሥደተኞች ድርጅት (አይ ኦ ኤም) እና ከደቡብ ኮሪያው የልማት ድርጅት (ኮይካ) ጋር በመሆን በኢትዮጵያ መፈናቀልን ለመቀነስ የሚያስችል ፕሮጀክት በይፋ ሥራ አስጀመሩ። ፕሮጀክቱ በተፈጥሮ አደጋዎችና በግጭት በተጎዱ…