በአዳማ በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ከ46ሺህ በላይ ዶላርና የወርቅ ጌጣጌጦች ተያዙ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዳማ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ከ46ሺህ በላይ የአሜሪካን ዶላርና የተለያዩ ይዘት ያላቸው የወርቅ ጌጣጌጦች መያዙን የከተማዋ ፖሊስ አስታወቀ።
የአዳማ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ ምክትል ኢንስፔክተር ወርቅነሽ…