Fana: At a Speed of Life!

እርዳታ የጫኑ ተሽከርካሪዎች መዘግየት ሰብዓዊ ድጋፍ በወቅቱ እንዳይደርስ እንቅፋት ፈጥሯል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እርዳታ የጫኑ ተሽከርካሪዎች በመንገድ ላይ በሚያጋጥማቸው መዘግየት ለተፈናቀሉ ዜጎች ሰብዓዊ ድጋፍ በወቅቱ ለማድረስ መቸገሩን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የክልሉ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽነር ታረቀኝ…

የገጠመንን ተግዳሮት የምንሻገረው ማህበራዊ እሴቶቻችንን ስናጠናክር ነው – አፈ ጉባዔ  ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “እንደ ሀገር የገጠመንን ሰው ሰራሽ እና ተፈጥሮአዊ ተግዳሮቶችን መሻገር የምንችለው ከምንም በላይ ማህበራዊና ተፈጥሯዊ እሴቶቻችንን ስንከባከብና ስናጠናክር ነው” ሲሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ ታገሰ ጫፎ ተናገሩ። የሕዝብ ተወካዮች…

አሸባሪም ይሁን ወራሪ ኃይልን ለመደምሰስ በአስተማማኝ ወታደራዊ ቁመና ላይ እንገኛለን – ሜጄር ጀኔራል ናስር አባዲጋ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በሚሰጠን ትዕዛዝ መሰረት አሸባሪም ይሁን ወራሪ ኃይልን ሙሉ ለሙሉ ለመደምሰስ በአስተማማኝ ወታደራዊ ቁመና ላይ እንገኛለን ሲሉ ሜጄር ጀኔራል ናስር አባዲጋ ገለጹ፡፡ በደቡብ ዕዝ የሚገኘው የሜካናይዝድ ክፍለ ጦር ከየትኛውም አቅጣጫ ሊቃጣ…

በአማራ ክልል በአንድ ጀምበር ከ263 ሚሊየን በላይ ችግኝ ተተከለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በአንድ ጀምበር ከ263 ሚሊየን በላይ የችግኝ ተከላ በስኬት መጠናቀቁን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በአማራ ክልል በአንድ ቀን ጀምበር 250 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል ታቅዶ ከ263 ሚሊየን በላይ መተከሉን ነው ቢሮው የገለጸው።…

አስተዳደሩ ባወጣው የጋራ መኖሪያ ቤት ዕጣ በማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አመራሮችና ሰራተኞችን ዝርዝር ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት እጣ ማውጣት ጋር በተያያዘ ከሳይንስና ቴክኖሎጂ ቢሮ እና ከቤቶች ቢሮ በማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አመራሮችና ሰራተኞችን ስም ዝርዝር ይፋ አድርጓል፡፡ የተጠረጠሩ…

1ሺህ 18 ኢትዮጵያውያን ከሳኡዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት በሶስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳኡዲ አረቢያ የመመለስ ስራ 1ሺህ 18 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ መቻሉ ተገለጸ፡፡ ወደ ሀገራቸው ከተመለሱ ዜጎች መካከል 1ሺህ 12 ወንዶችና ስድስት እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆነ…

ኢትዮጵያ ለዓለማቀፉ የፀረ-ሽብርተኝነት አካዳሚ ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለዓለማቀፉ የፀረ- ሽብርተኝነት አካዳሚ ጠንካራ ድጋፍ እንደምታደርግና ከአካዳሚው ጋር በቅርበት እንደምትሰራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታው አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ አስታወቁ፡፡ ሚኒስትር ዴኤታው ይህን ያሉት የዓለምአቀፉ ፀረ-ሽብርተኝነት…

በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ22 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ መንገድ በአስፋልት ደረጃ እየተገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ከ22 ሺህ በላይ ኪሎ ሜትር መንገድ በአስፋልት ደረጃ እየተገነባ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታወቀ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዘርፍ አስፈጻሚ መስሪያ ቤቶች በሚሰጡት አገልግሎት ዙሪያ ከሕዝቡ ለተነሱ…

በሐረሪ ክልል ከ1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፍቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ከ1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፍቃድ መሰጠቱን የክልሉ የኢንቨስትመንት ማዕድንና ኢነርጂ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ በክልሉ በተጠናቀቀው የ2014 በጀት ዓመት ለ81 ባለሃብቶች…

በአማራ ክልል በ1 ጀምበር 250 ሚሊየን ችግኞች የሚተከሉበት መርሐ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ) በአማራ ክልል በአንድ ጀምበር 250 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል አረንጓዴ ዐሻራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ተካሄደ፡፡ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ጌታቸው ጀንበር በስነ ስርዓቱ ላይ እንደገለጹት÷ የተፈጥሮ…