የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባ የጥንቃቄ ሥራዎች እየተከናወኑ ነው – የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንዳንድ የዓለምና የአፍረካ አገራት የተከሰተውን የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባ ለመከላከል የሚያስችሉ የቅድመ ጥንቃቄ ሥራዎች እየተሰሩ መሆኑን የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ።
"መንኪ ፖክስ" የተሰኘውና…