Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች 700 ሺህ ተማሪዎች የምገባ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ድርቅ በተከሰተባቸው አካባዎች ለሚገኙ 700 ሺህ ተማሪዎች የምገባ መርሐ ግብር እየተካሄደ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። የኦሮሚያ ክልል የክረምት የዜግነት አገልግሎት ማስጀመሪያና የ2015 ዓ.ም የክልሉ የትምህርት ዘርፍ እቅድ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ ከ6 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ እየተገነቡ ያሉ ሜጋ ፕሮጀክቶችን ተዘዋውረው ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ ከ6 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ እየተገነቡ ያሉ ሜጋ ፕሮጀክቶችን ተዘዋውረው ጎበኙ፡፡ ከንቲባዋ በዚህ ወቅት ፥ ፕሮጀክቶቹ በታሰበላቸው ጊዜ በፍጥነት እንዲሁም ጥራታቸውን ጠብቀው…

በህልውና ዘመቻው ለተሳተፉ የደቡብ ክልል የልዩ ኃይል ፖሊስ አባላት ማዕረግ የማልበስ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህልውና ዘመቻው ለተሳተፉ የደቡብ ክልል ተመላሽ የልዩ ኃይል ፖሊስ አባላት ማዕረግ የማልበስ መርሐ ግብር በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሄደ፡፡ በመርሐ ግብሩ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ፣ የደቡብ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ…

ከፍተኛ የሳይበር ጥቃት ሲያደርስ የነበረ የሳይበር ወንጀለኛ ቡድን መሪ ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የፖሊስ ተቋም ኢንተርፖልና በርካታ የሳይበር ደህንነት ተቋማትን ያካተተዉ “ኦፕሬሽን ደሊላ” ከአንድ ዓመት ምርመራና ክትትል በኋላ በናይጀሪያ መቀመጫዉን ያደረገዉን የሳይበር ወንጀለኞች ቡድን መሪ መያዙን ገለጸ። በዓለም አቀፍ…

የቱርክ ባለሃብቶች በአፋር ክልል በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች እንዲሰማሩ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱርክ ባለሃብቶች በአፋር ክልል የተለያዩ የኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ ተሳትፎ እንዲያደርጉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ ጥሪ አቀረቡ። በኢትዮጵያ የቱርክ አምባሳደር ያፕራክ አልፕ ከአፋር ክልል ከፍተኛ…

የኢትዮጵያን ሉዓላዊነትና አንድነት ለመጠበቅ የመከላከያ ሰራዊት በተጠንቀቅ ላይ ይገኛል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ሉዓላዊነትና አንድነት ለመጠበቅ መከላከያ ሰራዊት በተጠንቀቅ ላይ እንደሚገኝ የጦር ሀይሎች ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ አስታወቁ፡፡ በምዕራብ እዝ 22ኛ ንስር ክፍለጦር የእውቅና መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው። ሰራዊቱ…

ከምንጊዜውም በላይ በአሁኑ ወቅት ኀብረታችን ግዴታ ነው – ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ከምንጊዜውም በላይ በአሁኑ ጊዜ የአፍሪካውያን ኀብረት ግዴታችን ነው አሉ። ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ የአፍረካ ቀንን አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት፥ በተቃወሰው ዓለም አቀፍ ሥርዓት የተነሳ አፍሪካ…

በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በሕግ የማስከበር እርምጃ ከ1 ሺህ 500 በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች እየተወሰደ ባለው ሕግ የማስከበር እርምጃ ከ1 ሺህ 500 በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን ከ300 በላይ እና በደሴ ከተማ ከ100 የሚጠጉ ተጠርጣሪዎች…

የከተማ ግብርና አስፈላጊነት ላይ ያተኮረ የባለድርሻ አካላት ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ ግብርና የሚገባዉን ትኩረት እንዲያገኝ የሚያስገነዝብ የባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ በአዳማ ከተማ ተካሄደ፡፡ የምክክር መድረኩ በግብርና ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከባለድርሻ አካላት ጋር የፌደራልና የክልል አመራሮች የሳተፉበት ነው፡፡…

የአዋሽ ወንዝ የሚያደርሰውን የጎርፍ አደጋ ለመከላከል የተጀመረው የግንባታ ስራ በበጀት እጥረት አልተጠናቀቀም ተባለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክረምት ወራት የአዋሽ ወንዝ በየዓመቱ የሚያደረሰውን የጎርፍ አደጋ ለመከላካል በ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር የተጀመረ የግንባታ ስራ ዛሬም እንዳልተጠናቀቀ ተገለጸ። የግንባታ ስራው ካልተጠናቀቀ በአፋር እና በኦሮሚያ ክልሎች ወንዙ በየዓመቱ…