Fana: At a Speed of Life!

ቻይና የሩሲያ ጦር “የጦር ወንጀል” መፈጸም አለመፈጸሙን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ምርመራ ተቃወመች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት የሩሲያ ጦር በዩክሬን ንጹሀን ላይ "የጦር ወንጀል" መፈጸም አለመፈጸሙን ለማረጋገጥ የሚያደርገውን ምርመራ በመቃወም ድምጽ ሰጥታለች። ምክርቤቱ የጦር ወንጀሎች ምርመራ እንዲፈቀድ…

የዘ ኢኮኖሚስት መፅሄት የኢትዮጵያ ወኪል ቶም ጋርድነር የስራ ፈቃድ ተሰረዘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘ ኢኮኖሚስት መጽሔት የኢትዮጵያ ወኪል ጋዜጠኛ ቶም ጋርድነር በሀገሪቱ መስራት የሚያስችለውን የሥራ ፈቃድ መሰረዙን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን አስታውቋል፡፡ ባለስልጣኑ ለዘ ኢኮኖሚስት ጋዜጠኛ በጻፈው ደብዳቤ ነው በኢትዮጵያ መስራት…

የ11 ልጆች አባትና የ69 ዓመቱ አዛውንት የዘንድሮ የጅማ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ ተማሪ ሆነዋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ11 ልጆች አባት እና የ69 ዓመቱ አዛውንት ታደሰ ጊችሌ የጅማ ዩኒቨርሲቲ እየተቀበላቸው ካሉ አዲስ ገቢ ተማሪዎች መካከል አንዱ ሆነዋል። የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ወስደው 502 የመግቢያ ነጥብ ያመጡት እና በጅማ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡት ተማሪ…

በፕሪሚየር ሊጉ መከላከያ እና ፋሲል ከነማ ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በ23ኛ ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መከላከያ ሲዳማ ቡናን 5 ለ 3 አሸንፏል፡፡ ዛሬ ረፋድ 4 ሰዓት በተካሄደው እና ስምንት ጎሎችን ባስተናገደው ጨዋታ መከላከያ ከባህርዳር ስታዲየም ወሳኝ ሶስት ነጥብ ይዞ መውጣት…

የኢኮኖሚና የህግ የበላይነት ማረጋገጥ ጥያቄዎች እንዲፈቱ የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ በትኩረት ይሰራል – ወጣት አክሊሉ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ ትኩረቱን ያደረገው የወጣቶች ሊግ ስራ አስፈጻሚ መድረክ በአዳማ መካሄድ መጀመሩን የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ በፓርቲው የወጣቶች ሊግ ምክትል ፕሬዝደንትና የጽ/ቤት ኃላፊ ወጣት አክሊሉ ታደሰ…

እናት ባንክ ከሁለት ተቋማት ጋር በስትራቴጂካዊ አጋርነትና በትብብር አብሮ ለመስራት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እናት ባንክ ከኢዚቲ የመረጃ ማዕከልና ከሜርሲ ኮርፕስ ጋር በስትራቴጂካዊ አጋርነትና በትብብር አብሮ ለመስራት ተፈራርሟል፡፡ ባንኩ ከሁለቱ ተቋማት ጋር በመተባበር በተለይም ከአረብ አገር የተመለሱ ሴቶችን ወደ ስራ ለማስገባት ትኩረት አድርጎ የሚሰራ…

ዶ/ር ሊያ ታደሰ ለተጎዱ አካባቢዎች የሚደረጉ ድጋፎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ ጉዳት ለደረሰባቸው አካባቢዎች የተለያዩ አካላት የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ሚኒስትሯ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ የድንገተኛ ጊዜ ምላሽ እና…

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የግብፅ አቻውን በማላዊ ቢንጉ ስታዲየም ያስተናግዳል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከግብፅ አቻው ጋር የሚያደርገው ጨዋታ በማላዊ ቢንጉ ስታዲየም እንዲካሄድ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ወስኗል፡፡ ቀደም ሲል ለኢንተርናሽናል ጨዋታዎች የተመረጠው የባህርዳር ስታዲየም የካፍ ደረጃን ባለማሟላቱ ካፍ ኢትዮጵያ…

የዓለም የምግብ ፕሮግራም በትግራይ ክልል 3 ሺህ ቶን ምግብ ማከፋፈሉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የምግብ ፕሮግራም ባለፈው ሳምንት የእርዳታ አቅርቦት የጫኑ 165 ተሽከርካሪዎች ወደ ትግራይ ክልል ደርሰው 3 ሺህ ቶን ምግብ ማከፋፈሉን ይፋ አደረገ፡፡ የምግብ አቅርቦቱ ለ120 ሺህ ዜጎች ተደራሽ መሆኑን የዓለም የምግብ ፕሮግራም ገልጿል፡፡…

አበሽጌ ወረዳ ለብዙ አመታት የተለያዩ ወንጀሎችን ሲፈፅም የነበረው ግለሰብ በሞት እንዲቀጣ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በጉራጌ ዞን አበሽጌ ወርዳ በተለያዩ ቀበሌዎች በመዘዋወር 15 በተለያዩ ካባድ ወንጀሎችን ሲፈጽም የቆየው ግለሰብ በሞት እንዲቀጣ ተወስኖበታል፡፡ የጉራጌ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዛሬው እለት በዋለው ችሎት 1ኛ ተከሳሽ ይፍሩ ካሳዬ (ጥበቡ ነጋሽ)…