Fana: At a Speed of Life!

ሕንድ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ሁሉን አቀፍ ትብብር አጠናክራ ትቀጥላለች – በኢትዮጵያ የህንድ አምባሳዳር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕንድ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ሁሉን አቀፍ ትብብር አጠናክራ ትቀጥላለች ሲሉ በኢትዮጵያ የህንድ አምባሳደር ሮበርት ሼትኪንቶንግ ገለጹ፡፡ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የመካከለኛው ምስራቅ፣ ኤዥያ እና ፓስፊክ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀኔራል አምባሳደር ዶክተር…

በአማራ ክልል በሀይል እጥረት ሙሉ በሙሉ ወደ ምርት ያልገቡ ከ200 በላይ ፕሮጀክቶችን ወደ ስራ ለማስገባት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀይል መቆራረጥ ምክንያት ሙሉ በሙሉ ወደ ምርት ያልገቡ ከ200 በላይ ፕሮጀክቶችን ወደ ስራ ለማስገባት እየተሰራ መሆኑን የአማራ ክልል የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ገለጸ፡፡ የምዕራብ ጎጃም ዞንን ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝና ከጦርነት መልስ…

የዘንድሮው የአዲስ አበባ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው የአዲስ አበባ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት “በጎነት ለዘላቂ አብሮነት” በሚል መሪ ሐሳብ በይፋ ተጀምሯል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ በመጪው የክረምት ወራት በሚከናወነው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሐ ግብር 570 ሺህ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ…

“የተረገሙ ጦሮች” በሚል ርዕስ ከ29 አመታት በፊት የተሰራ ፊልም በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለእይታ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) “የተረገሙ ጦሮች” በሚል ርዕስ ከ29 አመታት በፊት የተሰራ እና በእርቅ እና ሰላም ላይ የሚያጠነጥን ፊልም ዛሬ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለእይታ ቀርቧል፡፡ ፊልሙ በደቡብ ክልል የኤርቦሬ ማህበረሰብ ዙሪያ የተሰራ ሲሆን፥ ፊልሙ በዶክተር አሉላ…

በዳኝነት ስርዓቱ ላይ የሚታዩ የሙስና ተግባራትን ለመከላከል የሚያስችል ስትራቴጂ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በዳኝነት ስርዓቱ ላይ የሚታዩ የሙስና ተግባራትን ለመከላከል የሚያስችል ስትራቴጂ ይፋ አደረገ። በስትራቴጂው ፋይዳ እና በቀጣይ አተገባበሩ ዙሪያ በማተኮር ከዳኞችና ከሌሎች ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት ተካሂዷል።…

በፍሎሪዳ ምንም የማብረር ልምድ የሌለው መንገደኛ በህመም ከወደቀው ፓይለት አውሮፕላኑን ተረክቦ በሰላም ማሳረፍ ቻለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የበረራ ልምድ የሌለው መንገደኛ አውሮፕላኑን በአሜሪካ ፍሎሪዳ አውሮፕላን ማረፊያ አሳረፈ፡፡ የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪው ሮበርት ሞርጋን ግለሰቡ ከሚያበረው አውሮፕላን መልዕክት ሰማ ከበሃማስ በኩል፡፡ "አውሮፕላኑን እንዴት እንደማበር ምንም…

በአዲስ አበባ ባለይዞታዎች የይዞታ ይረጋገጥልኝ ማመልከቻ ማቅረቢያ ቀነ ገደብ ነገ እንደሚጠናቀቅ ኤጀንሲው ገለፀ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 4፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በአዲስ አበባ ባለይዞታዎች የይዞታ ይረጋገጥልኝ ማመልከቻ በተሰጠው የጊዜ ገደብ እንዲያቀርቡ የከተማዋ የመሬት ይዞታ፣ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ አሳሰበ፡፡ የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ጀማል ሀጅ እንደገለፁት፥ ለይዞታ ማርጋገጫ በተመረጡ…

በታንዛኒያ በህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ጋር ተያይዞ በእስር ላይ ላሉ ኢትዮጵያዊያን የጋራ መፍትሄ ለማፈላለግ ሀገራቱ ከስምምነት ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የታንዛኒያ ፖሊስ ከፍተኛ አመራሮችን ያካተተ የልዑካን ቡድን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የለውጥ ስራዎችን ጎበኘ፡፡ ከፍተኛ አመራሮቹ በውይይታቸው ወቅት ስለ ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር በተለይ ኢትዮጵያዊ ወጣቶች በኬንያና በታንዛኒያ ሀገር አቋርጠው ወደ…

በደቡብ ክልል ቀንሶ የነበረው የወባ በሽታ ዳግም በስፋት እየታየ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ከዚህ በፊት ቀንሶ የነበረው የወባ በሽታ በአሁኑ ወቅት ዳግም በስፋት መታየቱን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ። የቢሮው የህዝብ ግንኙነትና ጤና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ቀድራላህ አህመድ እንዳሉት፥ በክልሉ በከፍተኛ ሁኔታ እየተሰራጨ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች ምርጫ እንዲካሄድ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች ምርጫ ማካሄድ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በአሶሳ ከተማ ውይይት አካሄደ፡፡ በቦርዱ የምርጫ ኦፕሬሽን ምክትል ማናጀር አቶ ብሩክ ወንድወሰን…