ሕንድ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ሁሉን አቀፍ ትብብር አጠናክራ ትቀጥላለች – በኢትዮጵያ የህንድ አምባሳዳር
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕንድ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ሁሉን አቀፍ ትብብር አጠናክራ ትቀጥላለች ሲሉ በኢትዮጵያ የህንድ አምባሳደር ሮበርት ሼትኪንቶንግ ገለጹ፡፡
በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የመካከለኛው ምስራቅ፣ ኤዥያ እና ፓስፊክ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀኔራል አምባሳደር ዶክተር…