አቶ ደመቀ መኮንን “ከኢድ እስከ ኢድ ወደ ሀገር ቤት ጥሪ” ከመጡ የዳያስፖራ አባላት ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን “ከኢድ እስከ ኢድ ወደ ሀገር ቤት” ጥሪ ከመጡ የዳያስፖራ አባላት ጋር ተወያዩ።
አቶ ደመቀ የተወያዩት “ከኢድ እስከ ኢድ ወደ ሀገር ቤት” ጥሪ ከእንግሊዝ ሀገር ከመጡ የዳያስፖራ…