በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ45 ሚሊየን ብር ወጪ የሚገነባ ዘመናዊ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ማስጀመሪያ መሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ45 ሚሊየን ብር ወጪ የሚገነባ ዘመናዊ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ማስጀመሪያ መሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ፡፡
በግንባታ ማስጀመሪያ ስነ ስርዓቱ ላይ የክልሉ ርዕስ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን እንዳሉት ፥ የክልሉን ስራ አመራር…