የኢትዮጵያ እና ሶማሊያን የንግድ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ በትኩረት እንደሚሰራ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሀሰን ሙሃመድ በኢትዮጵያ ከሶማሊያ አምባሳደር አብዱላሂ አህመድ ከተመራ የልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ፡፡
ሚኒስትር ዴኤታው ሁለቱ እህትማማች ሃገራት የሚያስተሳስሯቸው በርካታ የንግድ…