የሶማሌ ክልል መንግስት ብሄርና ሃይማኖትን ሽፋን በማድረግ ክልሉን የብጥብጥ መናኸሪያ ለማድረግ በሚሞክሩሃይሎች ላይ እርምጃ እንደሚወስድ አስጠነቀቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሄርና ሃይማኖትን ሽፋን በማድረግ ሶማሌ ክልልን የሁከትና ብጥብጥ መናኸሪያ ለማድረግ የሚሞክሩና በህጋዊ ፖለቲካ ፓርቲ ሽፋን ለውጭ አካላት የሚላላኩ ሃይሎች ላይ እርምጃ እንደሚወስድ የሶማሌ ክልል መንግስት አስጠነቀቀ።
የክልሉ መንግስት በወቅታዊ…