ሩሲያ የኑክሌር ጦር መሳሪያ ልትጠቀም ትችላለች በሚል የቀረበባትን ክስ ውድቅ አደረገች
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በዩክሬን ጦርነት የኑክሌር ጦር መሳሪያ ልትጠቀም ትችላለች በሚል የቀረበባትን ክስ እንደማትቀበል የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቭሎዶሚር ዘነልስኪ ከቀናት በፊት ከቺኤን ኤን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ።…