የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ በአንድ ቢሊየን ብር በጀት የካንሰርና ኩላሊት ህክምና ማዕከል እንደሚገነባ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ በአንድ ቢሊየን ብር በጀት የካንሰርና የኩላሊት ህክምና ማዕከል ለማስገንባት ዝግጅት መጀመሩን አስታወቀ።
ዩኒቨርሲቲው በ2022 የግብርና እና ጤና-መር የልህቀት ማዕከል ለመሆን በያዘው እቅድ መሰረት በጤና ስራ ላይ አትኩሮ…