Fana: At a Speed of Life!

የዓለም ማህበረሰብ ወደ ቅዱስ ላሊበላ ቅርስ እንዲመለከት ሊቀጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤርሚያስ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ወደ ቅዱስ ላሊበላ ዓለም አቀፍ ቅርስ እንዲመለከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤርሚያስ ጥሪ አቀረቡ፡፡ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ እና በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል በነበረው ጦርነት የቅዱስ ላሊበላ ቅርስ የቱሪዝም እና የከተማው…

በመተከል ዞን ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች ሰብዓዊ ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ኮሚሽኑ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን በተለያዩ መጠለያ ጣቢዎች ለሚገኙ ተፈናቃዮች 5ኛው ዙር ሰብዓዊ ድጋፍ በመቅረብ ላይ መሆኑን የክልሉ አደጋ ስጋትና ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል። በዞኑ በተፈጠረው አለመረጋጋት ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ 282 ሺህ የሚደርሱ ዜጎች…

ሩሲያ የዩክሬንን የምድር ውስጥ የጦር ማዘዣ ማዕከል በሚሳኤል አወደመች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በዶኔስክ ክልል ውስጥ የሚገኘውን የዩክሬንን የምድር ውስጥ የጦር ማዘዣ ማዕከል በኪንዝሃል ሚሳኤል ማውደሟን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፥በዶኔስክ የሚገኘው የዩክሬን ጦር ሃይሎች የምድር…

በአማራ ክልል ተደራጅተው የመኖሪያ ቤት ለመገንባት ለሚጠብቁ ዜጎች መሬት ለመስጠት ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህጋዊ መንገድ ተደራጅተው የመኖሪያ ቤት ለመገንባት ለሚጠብቁ ዜጎች መሬት ለመስጠት ዝግጅት መጠናቀቁን የአማራ ክልል ከተሞችና መሠረተ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ ቢያዝን እንኳሆነ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት ፥ ከዚህ…

በሎስ አንጀለስ የ‘ኤች አር 6600’ እና የ’ኤስ 3199′ ረቂቅ ሕጎች የሚቃወም ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ”ኤች አር 6600” እና የ”ኤስ 3199” ረቂቅ ሕጎች የሚቃወም ሰልፍ በካሊፎርኒያ ግዛት ሎስ አንጀለስ ከተማ ተካሄደ። ሰልፉ የተካሄደው የ”ኤችአር 6600” ረቂቅ ሕግን በተባባሪነት ያዘጋጁት የካሊፎርኒያ የኮንግረስ አባል ብራድ ሼርማን ቢሮ ፊት…

በ18ኛ ሳምንት ፕሪሚየር ሊግ ሀዲያ ሆሳና ከአርባምንጭ ከተማ ጋር አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አስገራሚ ትዕይንት ያስተናገደው የሃዲያ ሆሳዕና እና አርባምንጭ ከተማ ጨዋታ 4 አቻ በሆነ ውጤት ተጠናቋል፡፡ 8 ጎሎች በተቆጠሩበት የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ አርባ ምንጭ ከተማ እስከ 80 ደቂቃ ሃዲያ ሆሳናን 4 ለ 1 ሲመራ ቢቆይም ነብሮቹ በ10…

አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በሁለቱ ሀገራት የሁለትዮሽ ግንኙነትን በሚመለከት ከሱዳኑ አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአልጀሪያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በአልጀሪያ ከሱዳን አምባሳደር ኤልኦቤይድ መሃመድ ኤልኦቤይድ ጋር በኢትዮጵያና ሱዳን ወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ ያተኮረ ውይይት አድርገዋል። በኢትዮጵያና ሱዳን ግንኙነት፣ በሕዳሴ ግድቡ…

ከ108 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ108 ሚሊየን 214 ሺህ ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና የወጪ የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ፡፡ የጉምሩክ ኮሚሽን ባለፈው ሳምንት ባደረገው ክትትል 99 ሚሊየን 386 ሺህ ብር የገቢ ኮንትሮባንድ እቃዎች እና 8 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር…

በሐረሪ ክልል ሃላፊነታቸውን ባልተወጡ 60 አመራሮች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ሃላፊነታቸውን በአግባቡ ባልተወጡ 60 የወረዳ አመራሮች ላይ እርምጃ መውሰዱን የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አብዱጀባር መሀመድ እንደገለፁት ፥ በተለይም ፓርቲው…

በተለያዩ ከተሞች ወጣቶች ”የፈተናዎች መብዛት ከብልጽግና ጉዟችን አያስቆመንም” በሚል መሪ ሃሳብ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ''የፈተናዎች መብዛት ከብልጽግና ጉዟችን አያስቆመንም''በሚል መሪ ሃሳብ የወጣቶች የውይይት መድረክ በተለያዩ ከተሞች ተካሄደ። በጋምቤላ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘነው የምክክር መድረኩ የጋምቤላ ክልል ወጣቶች እና የክልሉ…