Fana: At a Speed of Life!

የግንባታ ዝግጅት ከተጀመረለት 9 ዓመት ያለፈው የአየር ጤና- ሰበታ መንገድ ዛሬም ግንባታው አልተጀመረም

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የግንባታ ዝግጅት ከተጀመረለት 9 ዓመት ያለፈውና ባለፈው መስከረም ይጀመራል ተብሎ የነበረው የአየር ጤና- ሰበታ መንገድ ግንባታ ዛሬም አለመጀመሩን ጣቢያችን ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ታዝቧል። በመንገዱ ዙሪያ ዘገባ ሰርቶ የነበረው ፋና…

ገንዘብ ሚኒስቴር መሠረታዊ የምግብ ሸቀጦች ያለምንም የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ በቀጥታ እንዲገቡ ወሰነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር መሰረታዊ የምግብ ሽቀጦች የሆኑት ዘይት፣ ስንዴ፣ ስኳር፣ የህጻናት ወተት እና ሩዝ ያለምንም የውጭ ምንዛሬ ፍቃድ (በፍራንኮ ቫሉታ) በጉምሩክ ኮሚሽን በኩል በቀጥታ እንዲገቡ ወሰነ፡፡ መንግስት በአሁኑ ወቅት እየተስተዋለ ያለውን…

የኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ሕጎችን የሚቃወሙ ሰላማዊ ሰልፎች በአሜሪካ ከተሞች ሊካሄዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ ’ኤች አር 6600 እና ‘ኤስ 3199’ ረቂቅ ሕጎች የሚቃወሙ ሰላማዊ ሰልፎች በአሜሪካ ዋሺንግተን ዲሲና ሎስ አንጀለስ ከተሞች ይካሄዳሉ። ነገ በዋሺንግተን ዲሲ ዋይት ሃውስ ፊት ለፊት እንደሚካሄድ ሰላምና አንድነት ለኢትዮጵያ ማህበር…

ለኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ አገር በቀል የምርምር ውጤቶች ትልቅ ትኩረት መስጠት ይገባል – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮንስትራክሽን ኢንደስትሪውን ተወዳዳሪነት ለማሳደግ አገር በቀል ለሆኑ የምርምር ውጤቶች ከፍተኛ ትኩረት መስጠት እንደሚገባ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ አስታወቁ፡፡ “የኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂና የፈጠራ ስራዎችን በማሸጋገርና…

ሚኒስቴሩ ተቋማትን መልሶ ለማቋቋምና ለዋግኽምራ ተፈናቃዮች የሚሆን 23 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በጦርነቱ የወደሙ ተቋማትን መልሶ ለማቋቋም እና ለዋግኽምራ ተፈናቃይ ወገኖች 23 ሚሊየን ብር ግምት ያለው ቁሣቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉ ወሎ ዩኒቨርሲቲ እና ወልድያ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ በሰሜን ወሎ ዋግኽምራ…

ሩስያ ከተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባልነት ራሷን አገለለች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩስያ ከተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባልነት ራሷን ማግለሏን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሀገሪቱ የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት አባልነቷን ማቋረጧን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሰጠው መግለጫ አስታውቋል።…

ከትግራይ ክልል ተፈናቅለው ወደ አማራ ክልል ለገቡ ዜጎች አስፈላጊው የሰብዓዊ እርዳታ እየተደረገ መሆኑን ኮሚሽኑ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30 ፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) ከትግራይ ክልል ተፈናቅለው ወደ አማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ለገቡ ዜጎች አስፈላጊው የሰብዓዊ እርዳታ እየተደረገ መሆኑን የብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ ለፋና…

በአፋር ክልል በህልውና ዘመቻው ለተሳተፉ የጤና ተቋማትና ባለሙያዎች እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል በህልውና ዘመቻው ለተሳተፉ ለክልሉ የጤና ተቋማትና ባለሙያዎች የእውቅና እና የምስጋና መርሐ ግብር ተካሄደ፡፡ ዛሬ በተካሄደው የምስጋና መርሐ ግብር ÷ በክልሉ በህልውና ዘመቻ ወቅት በብቃት እና በታታሪነት ለተሳተፉ ለክልሉ…

ባለሥልጣኑ ስርዓተ ፆታን ያገናዘበ የግጭት አዘጋገብ መመሪያ ላይ እየተወያየ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከተባበሩት መንግስታት የኢትዮጵያ ሴቶች ጋር በመተባባር ስርዓተ ፆታን ያገናዘበ የመገናኛ ብዙኃን የግጭት አዘጋገብ መመሪያ አዘጋጅቶ ከመገናኛ ብዙኃን ኃላፊዎች ጋር እየተወያየ ነው፡፡ የውይይቱ ዋና ዓላማ…

የግጭት መከላከልና ሰላም ግንባታ ስትራቴጂ ሰነድ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት የአስተባባሪና የማኔጅመንት አባላት የግጭት መከላከልና ሰላም ግንባታ ስትራቴጂ ሰነድ ላይ ውይይት እያካሄዱ ነው። በውይይቱ ላይ የተገኙት የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባዔ አቶ አገኘሁ ተሻገር ፥ በሀገራችን…