Fana: At a Speed of Life!

በከፍተኛ መጠን እየጨመረ ያለውን የስራ ፈላጊዎች መሰረታዊ ጥያቄ ለመፍታት የሚያግዝ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በከተሞች በከፍተኛ መጠን እየጨመረ ያለውን የስራ ፈላጊዎች መሰረታዊ ጥያቄ በጋራ ለመፍታት ያግዛል የተባለ የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈረመ። የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ከከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ጋር ያደረጉት የመግባቢያ ስምምነት ብቃት…

ተተኳሽ ጥይቶችን ደብቆ ለማሳለፍ የሞከረው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ሸዋ ዞን ኖኖ ወረዳ ተተኳሽ ጥይቶችን በህገ ወጥ መንገድ በጭነት ተሽከርካሪ ላይ ደብቆ ለማሳለፍ የሞከረው ግለሰብ በቁጥጥር ሥር መዋሉን ፖሊስ አስታወቀ። ግለሰቡ በቁጥጥር ሥር የዋለው የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3 -6189 አ.አ. በሆነ…

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተለያዩ የማራቶን ውድድሮች ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በተካሄዱ የተለያዩ የማራቶን ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል። በ2022 ኮሪያ -ዴጉ ዓለም አቀፍ ማራቶን ኢትዮጵያዊው አትሌት ሽፈራው ታምሩ አሸንፏል። በፈረንሳይ፣ ፓሪስ ዓለም አቀፍ ማራቶን በወንዶቹ አትሌት ጫሉ ዴሶ…

አስተዳደሩ ‘‘ያሬድ ትምህርት ቤት ሊፈርስ ነው’’ በሚል የሚሰራጨው መረጃ ፍፁም የተሳሳተ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ‘‘ያሬድ ትምህርት ቤት ሊፈርስ ነው’’ በሚል የሚሰራጨው መረጃ ፍፁም የተሳሳተ መሆኑን አስታወቀ፡፡ አስተዳደሩ በማህበራዊ በትስስር ገጹ እንዳስታወቀው፥ አንዳንድ ወገኖች የተሳሳቱ መረጃዎችን በተደጋጋሚ በመልቀቅ…

“ሂውማን ብሪጅ” የተሠኘ ግብረ-ሠናይ ድርጅት ከ15 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የሕክምና ግብዓት ለደብረብርሃን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ድጋፍ አደረገ

መቀመጫውን ስዊድን ያደረገው “ሂውማን ብሪጅ” የተሰኘ ግብረ-ሰናይ ድርጅት ለደብረብርሃን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከ15 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የሕክምና ግብአት ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉን ለሆስፒታሉ ያስረከቡት የ”ሂውማን ብሪጅ” የአፍሪካ ዳይሬክተር ዶክተር አዳሙ አንለይ ለፋና…

በሻሸመኔ ከተማ 200 ኪሎ ግራም የሚመዝን የካናቢስ አደንዛዥ ዕፅ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሻሸመኔ ከተማ ትናንት ማታ በተደረገ አሰሳ 200 ኪሎግራም የሚመዝን ካናቢስ አደንዛዥ ዕፅ መያዙን የከተማዋ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል፡፡ የመምሪያው ህዝብ ግንኙነት አስተባባሪ ኢንስፔክተር ታምራት አበበ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

አዋሽ ባንክ በሶማሌ ክልል በድርቁ ለተጎዱ ወገኖች 15 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዋሽ ባንክ በሶማሌ ክልል በተከሰተው ድርቅ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የሚውል የ15 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የምግብ እህል ድጋፍ አደረገ። ድጋፉን የአዋሽ ባንክ የምስራቅ ኢትዮጵያ ዲስትሪክት ዋና ዳይሬክተር አቶ ወጋየሁ ተሾመና የአዋሽ ባንክ…

የስልጤ ህዝብ ራሱን በራሱ ማስተዳደር ከጀመረ በኋላ ዘርፈ ብዙ ለውጦችን አስመዝግቧል – ወ/ሮ ፋጤ ሰርሞሎ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስልጤ ህዝብ ራሱን በራሱ ማስተዳደር ከጀመረ በኋላ በማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ለውጥ ማስመዝገቡን የደቡብ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ፋጤ ሰርሞሎ ተናገሩ፡፡ አፈ ጉባኤዋ በ15ኛው የስልጤ ባህልና ቋንቋ ሲምፖዚዬም መድረክ ላይ…

ኢትዮጵያ በ60ኛው የአፍሪካ፣ ካሪቢያን እና ፓሲፊክ ሃገራት የፓርላማ ምክር ቤት እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በፈረንሳይ እየተካሄደ ባለው 60ኛው የአፍሪካ፣ የካሪቢያን እና የፓሲፊክ ሃገራት የፓርላማ ምክር ቤት እየተሳተፈች ነው፡፡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ የሚመራ የኢትዮጵያ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ትናንት በይፋ…

ተቋማቱ የመንግስት አገልግሎት የክፍያ ስርዓትን ለማዘመን ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ማስተር ካርድ የመንግስት አገልግሎት የክፍያ ስርዓትን ለማዘመን ተስማምተዋል፡፡ ተቋማቱ የኦንላይን የክፍያ ስርዓትን ለማዘመን በጋራ ለመስራት የተስማሙ ሲሆን ፥ በስምምነቱ መሰረት…