ምክር ቤቱ ኤች አር 6600 ረቂቅን ኮንግረሱ በምንም መልኩ መደገፍ የለበትም ሲል ቅሬታውን አሰማ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አሜሪካውያን የዜጎች ምክር ቤት ኤች አር 6600 ረቂቅን ኮንግረሱ በምንም መልኩ መደገፍ የለበትም ሲል ቅሬታውን አሰማ፡፡
በአፕ ስቴት ኒውዮርክ ኮንግረስማን ጆሴፍ ሞራለ ቡድን ጋር በተደረገው አስቸኳይ ስብሰባ ላይ ነው የምክር ቤቱ…