በኢትዮጵያ ከ13 ሺህ በላይ ደረጃዎች ቢወጡም ጥቅም ላይ ከማዋል አንፃር ክፍተቶች መኖራቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ከ13ሺህ በላይ ደረጃዎች ቢወጡም አምራቾች ፣ አገልግሎት ሰጪዎችና ተጠቃሚዎች ደረጃዎችን በሚፈለገው ልክ ከመተግበርና ጥቅም ላይ ከማዋል አንፃር ክፍተቶች መኖራቸውን የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲቲዩት ዳይሬክተር ዶክተር መሠረት በቀለ ገለጹ፡፡…