Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ከ13 ሺህ በላይ ደረጃዎች ቢወጡም ጥቅም ላይ ከማዋል አንፃር ክፍተቶች መኖራቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ከ13ሺህ በላይ ደረጃዎች ቢወጡም አምራቾች ፣ አገልግሎት ሰጪዎችና ተጠቃሚዎች ደረጃዎችን በሚፈለገው ልክ ከመተግበርና ጥቅም ላይ ከማዋል አንፃር ክፍተቶች መኖራቸውን የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲቲዩት ዳይሬክተር ዶክተር መሠረት በቀለ ገለጹ፡፡…

የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው

 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 1ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባዔ እየተካሄደ ነው። የምክር ቤቱ ዋና አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ባንቻየሁ ድንገታ ጉባኤውን በንግግር ሲከፍቱ፥ የምክር ቤቱ አባላት ለመልካም አስተዳደር፣ ልማት፣ ፍትህ…

በደቡብ ክልል ግንባታቸው የተጓተቱና የተቋረጡ የልማት ፕሮጀክቶች አሰራር ዳግም እንዲፈተሸ የክልሉ ምክር ቤት አባላት አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ግንባታቸው የተጓተቱ እና የተቋረጡ የልማት ፕሮጀክቶች አሰራር ዳግም ሊፈተሸ እንደሚገባ የክልሉ ምክር ቤት አባላት አሳሰቡ፡፡ በክልሉ የልማት ፕሮጀክቶች ግንባታ መጓተትና መቋረጥ በህዝቡ ዘንድ ከፍተኛ ቅሬታ እየፈጠረ እንደሚገኝ…

አቶ ደመቀ ከኦክስፋም ኢንተርናሽናል ዋና ዳይሬክተር ጋር ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች አፋጣኝ ድጋፍ መስጠትን አስመልክተው መከሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የኦክስፋም ኢንተርናሽናል ዋና ዳይሬክተር ጋብሪኤላ ቡቸርን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የሚደረግ አፋጣኝ ድጋፍን አስመልክተው መከሩ። ድርቅ፣ ኮቪድ-19፣…

አላስፈላጊ ሶፍትዌሮችና መተግበሪያዎች የትኞቹ ናችዉ?

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)አላስፈላጊ ሶፍትዌር የሚባለው አንድ ተጠቃሚ መተግበሪያዎችን ከበይነ-መረብ ሲያፈላልግ እና ሲያወርድ በስልክ አልያም በኮምፒዉተር ላይ ብቅ በማለት ራሳቸዉን የሚያስተዋዉቁ አላስፈላጊ የሆኑ መተግበሪያዎች ናቸዉ። እነዚህ አላስፈላጊ መተግበሪያዎች…

ለትምህርት ስርዓቱ ማነቆ ናቸው በተባሉ ተግዳሮች ላይ የትምህርት ሚኒስትሩ በጅማ ዩኒቨርሲቲ መከሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለትምህርት ስርዓቱ ውድቀትና ማነቆ ናቸው በተባሉ ተግዳሮች ላይ የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በጅማ ዩኒቨርሲቲ መከሩ፡፡ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና የትምህርት ሚኒስትር ዲኤታዉ ዶክተር ፋንታ በላይ ዛሬ የጅማ…

የንግዱ ማህበረሰብ የበዛ ትርፍ ከመፈለግ ይልቅ የችግር ጊዜን ተባብሮ እንዲያሳልፍ የሃይማኖት አባቶች ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የንግዱ ማህበረሰብ ብዙ ትርፍ ከመፈለግ ይልቅ የችግር ጊዜን ተባብሮ ማለፍ ላይ ማተኮር እንዳለበት የሃይማኖት አባቶች ጠየቁ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኢትዮጵያ አላግባብ የዋጋ ጭማሪዎች በመሰረታዊ ፍጆታዎችና በሌሎች እቃዎች ላይ ታይቷል። የዋጋ…

በሰሜን ሸዋ ዞን በጦርነቱ ለተጎዱ የጤና ተቋማት 7 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምህረት ሜዲካል ሰፕላይ ግሩፕ እና ሲዳማ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን በጦርነቱ ለተጎዱ የጤና ተቋማት የሚውል 7 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ፡፡ ምህረት ሜዲካል ሰፕላይ ግሩፕ በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ለተጎዱ የጤና…

የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን የበለጠ ለመሳብ መንግሥት ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ ነው- አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን የበለጠ ለመሳብ መንግሥት ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ተናገሩ። አምባሳደር ሬድዋን በኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ እየተሳተፉ ከሚገኙ እና…

አቶ ደመቀና ተሰናባቹ የሳዑዲ አምባሳደር በሀገሪቱ በሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ሁኔታ ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን እና ተሰናባቹ በኢትዮጵያ የሳዑዲ አረቢያ አምባሳደር ሳሚ ጃሚል አብዱላህ በሀገሪቱ በሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ሁኔታ ላይ መከሩ፡፡ በውይይታቸውም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩና…