Fana: At a Speed of Life!

የምሥራቅ አፍሪካ ሕዝቦች የባሕል ፌስቲቫል እና አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ለማካሄድ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምሥራቅ አፍሪካ ሕዝቦች የባሕል ፌስቲቫል እና አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ለማካሄድ ውይይት ተደረገ፡፡ በቀጣዩ መጋቢት ወር የሚካሄደው የባሕል ፌስቲቫል እና አውደ ርዕይ መርሃ ግብር ኤርትራ፣ ጂቡቲ፣ ሶማሊያ፣ ኡጋንዳ፣ ርዋንዳ፣ ኬንያ፣ ደቡብ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ከተመድ ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በስልክ ተወያዩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በጦርነት ወደ ተጎዱ አካባቢዎች ሰብዓዊ አቅርቦት ማድረስ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከአንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጋር በስልክ…

ሦስተኛው የሩሲያ-ዩክሬን የሰላም ውይይት ተጨባጭ ውጤት ማምጣት አልቻለም ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሶስተኛው የሩሲያ-ዩክሬን የሰላም ድርድር ተጨባጭ ውጤት ሳያመጣ መጠናቀቁ ተገለጸ፡፡ የሩሲያ ልዑካን ቡድን መሪ ቭላድሚር ሜዲንስኪ ከውይይቱ በኋላ እንደተናገሩት÷ በፖለቲካዊ እና ወታደራዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን ያደረገው ውይይት ምንም የረባ ለውጥ…

በድሬዳዋ ባለፉት ስድስት ወራት ከ1 ነጥብ 1 ሚሊየን በላይ ቤተሰቦች የጤና መድህን አገልግሎት አግኝተዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በስድስት ወር ከ1 ነጥብ 1ሚሊየን በላይ አባወራዎች እና እማወራዎችን የጤና መድህን አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረጉን በኢትዮጵያ ጤና መድህን ኤጀንሲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ አስታወቀ። የኤጀንሲው ሃላፊ አቶ ደረጄ አበበ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

በሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት ምክንያት የነዳጅ ዋጋ በእጅጉ እየጨመረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት ምክንያት የነዳጅ ዋጋ ላይ በእጅጉ ጭማሪ መታየቱ ተገለጸ፡፡ አሁን ላይ የድፍድፍ ነዳጅ ዋጋ 139 ነጥብ 13 ዶላር ሲሆን፥ ከፈረንጆቹ 2008 አጋማሽ ጀምሮ ከፍተኛ ጭማሪ እንደሆነም ነው የተገለጸው ፡፡ ከነዳጅ…

‘ኤችአር 6600’ ረቂቅ ሕግን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን የሚሳተፉበት ‘ኤችአር 6600’ ረቂቅ ሕግን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በአሜሪካ ኒውጀርሲ ግዛት እንደሚካሄድ ተገለጸ። በአሜሪካ የኮንግረስ አባላት ቶም ማሊኖውስኪ (ኒውጀርሲ)፣ ያንግ ኪም (ካሊፎርኒያ)፣ ግሪጎሪ ሚክስ…

በመዲናዋ የምግብ ዘይት በድብቅ ይዘው ለማሸሽ የሞከሩ ህገወጦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአዲስ አበባ ለህብረተሰቡ የሚውለውን የምግብ ዘይት በድብቅ ይዘው ለማሸሽ የሞከሩ ህገወጦችን ግብረ-ሃይሉ በቁጥጥር ስር አዋላቸው፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማው አለአግባብ የምግብ ፍጆታዎችንና ሌሎች ጥሬ እቃዎችን የሚሸሽጉና የሚያሸሹ…

በአቶ አሕመድ ሺዴ የተመራ የልዑካን ቡድን ጅግጅጋ ገባ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ ገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ የተመራው የሚኒስትሮች የልዑካን ቡድን ጅግጅጋ ከተማ ገባ፡፡ የልዑካን ቡድኑ ጅግጅጋ ከተማ ገራድ ዊል ዋል አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በሶማሌ ክልል ርዕስ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ፣ ምክትል ርዕሰ…

የሞባይል ባንኪንግ ሲጠቀሙ ሊያደርጓቸው የሚገቡ ጥንቃቄዎች

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሞባይል ባንኪንግ የባንክ አገልግሎቶችን ወደ ባንኮች ቅርንጫፍ መሄድ ሳያስፈልግ በተንቀሳቃሽ ስልኮች አማካኝነት ብቻ የባንክ አገልግሎቶችን ማለትም ገንዘብ መላክ እና መቀበል እንዲሁም የተለያዩ ክፍያዎችን ለመፈፀም የሚያስችል ቴክኖሎጂ ነው፡፡…

የተለያዩ ኤምባሲዎች በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ዕረፍት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ የተለያዩ ኤምባሲዎች አራተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትረያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ዕረፍት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ፡፡ በኢትዮጵያ የሚገኘው…