Fana: At a Speed of Life!

በኬብል ስርቆት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የመዲናዋ የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎቱ በከፊል ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመብራት እና ቴክኒካል መተላለፍያ የኬብል መስመሮች ላይ ስርቆት በመፈጸሙ ተቋርጦ የነበረው የአዲስ አበባ ባቡር የትራንስፖርት አገልግሎት በከፊል መጀመሩ ተገልጿል፡፡ የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንዚት አገልግሎት የትራንስፖርት ዳይሬክተር…

”የሱዳኑ የመርሆዎች ስምምነት ተጥሷል” በሚል የግብጽ ሚዲያዎች የሚያናፍሱት ወሬ ሐሰት ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ''የሱዳኑ የመርሆዎች ስምምነት ተጥሷል'' በሚል የግብጽ ሚዲያዎች የሚያናፍሱት ወሬ ሐሰት መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ በኬኒያ፣ በህንድ እና በቤልጂየም…

የደሴ ዲስትሪክት ሥር የሚገኙ 23 የኤሌክትሪክ አገልግሎት መስጫ ማዕከላት ኃይል አገኙ

አዲስ አበባ፣የካቲት 25፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወራሪው የትህነግ ቡድን ጉዳት ካደረሰባቸው በደሴ ዲስትሪክት ሥር የሚገኙ 23 የኤሌክትሪክ አገልግሎት መስጫ መዕከላት ኃይል ማግኘታቸው ተገለጿል፡፡ በወገልጤና አከባቢ የምትገኘው እና ከፍተኛ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ውድመት ከደረሰባት ፀሀይ…

በደቡብ ክልል የበጋ ስንዴ ምርት የመሰብሰብ ተግባር ሁምቦ ወረዳ በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በዘንድሮው በጋ በመስኖ የለማ የቆላ ስንዴ ምርት መሰብሰብ ተግባር በወላይታ ዞን በሁምቦ ወረዳ አምፖ ኮይሻ ቀበሌ በይፋ ዛሬ ተጀምሯል። በክልሉ የለማው የቆላ ስንዴ በሦስት ወራት ውስጥ ለመሰብሰብ ዝግጁ…

የህዝብና የመንግስት ሀብት ምዝበራን ለማጋለጥ ሚዲያው የሚጫወተው ሚና ግልጽነትን ለመፍጠር ያስችላል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የህዝብና የመንግስት ሀብት ምዝበራን ለማጋለጥ ሚዲያው በምርመራ ዘገባዎች የሚጫወተው ሚና በመንግስት አስተዳደር ግልጽነትን ለመፍጠር እንደሚያስችል የጸረ ሙስና አንቂና የጋዜጠኝነት ምሁራን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሚዲያው…

በሶማሌ ክልል የዘንድሮው የበልግ ዝናብ ከሚያዚያ ወር አጋማሽ በኋላ እንደሚሻሻል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የዘንድሮው የበልግ ዝናብ አገባቡ የተዳከመ ቢሆንም ከሚያዚያ ወር አጋማሽ በኋላ እየተሻሻለ እንደሚመጣ የሶማሌና የአጎራባች ክልሎች የሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ። የሶማሌና የአጎራባች ክልሎች የሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲትዩት የትንበያ ፣…

በጦርነቱ ምክንያት ከዩክሬን ወደ ጎረቤት ሀገራት ለመሻገር የሚሞክሩ አፍሪካውያን የዘረኝነት ተጽእኖ እየደረሰብን ነው አሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ - ዩክሬን ጦርነትን በመሸሽ ከዩክሬን ወደ ተለያዩ ጎረቤት ሀገራት ለመሻገር የሚሞክሩ አፍሪካውያን በቆዳ ቀለማቸው ምክንያት ተጽእኖ እየደረሰባቸው መሆኑን ተናገሩ። ጦርነቱን በመሸሽ ከዩክሬን ወደ ተለያዩ ጎረቤት ሀገራት ለመሸሽ በሞከሩ…

የገቢዎች ሚኒስቴር በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች 34 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴርና የጉምሩክ ኮሚሽን በድርቁ ለተጎዱ የማህበረሰብ ክፍሎች የሚሆን 34 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመት የዓይነትና የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ። ድጋፉን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን፣ የገቢዎች…

የክልልና የፌደራል መንግስታት በድርቅ የተጎዱ ወገኖችና እንስሳቶቻቸውን የመታደግ ስራ አጠናክረው ይቀጥላሉ – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልልና የፌደራል መንግስታት በድርቅ የተጎዱ ወገኖችና እንስሳቶቻቸውን የመታደግ ስራ አጠናክረው ይቀጥላሉ ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን እና የልዑካን ቡድናቸው በድርቁ…

በአፋር ክልል በአሸባሪው ቡድን ለተፈናቀሉ ወገኖች የ100 ሚሊየን ብር የገንዘብ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር በአፋር ክልል አሸባሪው ህወሓት በፈጸመው ወረራ ለተፈናቀሉ ወገኖች የ100 ሚሊየን ብር የገንዘብና ለተጎዱ ተቋማት ደግሞ የተለያዩ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ። ከገንዘቡ ሌላ ከተደረጉት ቁሳቁሶች መካከል "ፒክ…