Fana: At a Speed of Life!

የውል እርሻ አርሶ አደሩን እና ባለሃብቱን ባሳተፈ መንገድ በቀጣይ ሊሰራበት እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የውል እርሻ አርሶ አደሩን እና ባለሃብቱን ባሳተፈ መንገድ በቀጣይ ሊሰራበት እንደሚገባ የክልሉ ግብርና ቢሮ ኀላፊ ዶክተር ኃይለማሪያም ከፍያለው ገለጹ፡፡ የውል እርሻ በገበሬዎች እና በማቀነባበሪያ ወይም በግብይት ድርጅቶች መካከል…

የማርና ሰም ምርት ለማሳደግ 1 ሚሊየን ዘመናዊ ቀፎዎች ሊሰራጩ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የማርና ሰም ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ 1ሚሊየን ዘመናዊ ቀፎዎችን ለማሰራጨት እየሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ። በግብርና ሚኒስቴር የማርና ሐር ኃብት ዳይሬክተር አብርሃም ዘውዴ ለኢዜአ እንደገለጹት ፥ ኢትዮጵያ በዓመት…

በኢትዮ- ሶማሊያ አዋሳኝ ድንበር አካባቢዎች የፀጥታ ሁኔታን አስመልክቶ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጁባላንድ ክልል የሰላም ሁኔታ እና በኢትዮጵያና ሶማሊያ አዋሳኝ ድንበር አካባቢዎች የፀጥታ ሁኔታ በተመለከተ ውይይት ተደረገ፡፡ በውይይቱ የጁባላንድ ክልል ፕሬዚዳንት፣ የሴክተር 3 አዛዥ፣ የሴክተር 6 አዛዥ፣ የ5ኛ ሞተራዝድ ዋና አዛዥና…

በትራንስፖርትና ሎጂስቲክ አገልግሎት ዘርፍ ለግል ባለሀብቶች 44 የኢንቨስትመንት ዘርፎች ተዘጋጅተዋል – ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የግል ባለሃብቶችን በትራንስፖርትና ሎጂስቲክ አገልግሎት ዘርፍ ለማሰማራት የሚያስችሉ 44 የኢንቨስትመንት ዘርፎች መዘጋጀታቸውን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክ ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ አስታወቁ። ሚኒስትሯ በትራንስፖርትና ሎጂስቲክ አገልግሎት…

ራሱን የጋምቤላ ነፃነት ግንባር ብሎ የሚጠራው ድርጅት ዋና የጦሩ መሪ ሆኖ ሲሰራ የነበረው ግለሰብ ለመንግስት እጁን ሰጠ

አዲስ አበባ የካቲት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ራሱን የጋምቤላ ነፃነት ግንባር (ጋነግ) ብሎ የሚጠራው ድርጅት ዋና የጦሩ መሪ ሆኖ ሲሰራ የነበረው ግለሰብ አቶ ዛን ዱዌር በሰላማዊ መንገድ ለመታገል ለመንግስት እጁን ሰጠ። ግለሰቡ ቀደም ሲል የክልሉ መንግስት ባደረገው ሰላማዊ ጥሪ…

ሲንቄ ባንክ በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ከ11 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሲንቄ ባንክ በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች 11 ነጥብ 5ሚሊየን ብር ግምት ያለው ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉም የምግብ ነክ እና የእንስሳት መኖን ያካተተ ሲሆን፥ ለቦረና ዞን፣ ለምስራቅ ባሌ፣ ለምስራቅ ሀረርጌ፣ ለምስራቅ ጉጂ እና ለምስራቅ…

የደቡብ ክልል በጦርነት ለወደሙ የጤና ተቋማት ከ9 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ጤና ቢሮ በደቡብ ወሎ ዞን በጦርነቱ ለወደሙና ለተዘረፉ የጤና ተቋማት ከዘጠኝ ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የመድኃኒትና የህክምና መሳሪያ ድጋፍ አደረገ። ድጋፉን የደቡብ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ እንደሻው ሽብሩ ለደቡብ ወሎ ዞን ዋና…

ወርቅ ሲያወጡ የነበሩ ሰዎች ላይ አፈር ተደርምሶ የሰባት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምሥራቅ ባሌ በጎሎልቻ ወረዳ ወርቅ ሲያወጡ የነበሩ ሰዎች ላይ አፈር ተደርምሶ የሰባት ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ ከሞት አደጋው በተጨማሪ፥ በአደጋው 11 ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን ከባሌ ዞን ኮሙኒኬሽን መምሪያ ያገኘነው መረጃ…

በጫማ ውስጥ በመደበቅ ወደ ሀገር ውስጥ ሊገባ የነበረ ሁለት ኪ.ግ ወርቅ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ኤርፖርት በገቢ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል በኩል ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት የታቀደ ሁለት ኪሎ ግራም የሚመዝን ወርቅ በቁጥጥር ሥር መዋሉን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ። በጫማ ውስጥ በመደበቅ በገቢ መንገደኞች ማስተናገጃ…

የዜጎችን የዲጂታል ክህሎት ለማሳደግ የሚያስችል ስምምነት ተደርገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ የተመድ የካፒታል ልማት ፈንድ እና የአለም አቀፉ የቢዝነስ ማሽን ኮርፖሬሽን የሴቶችና ወጣቶችን የዲጂታል እውቀት ለማሳደግ በኦንላይን ትምህርት መስክ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል።…