Fana: At a Speed of Life!

በእሳት አደጋ የአንድ ቤተሰብ አባላት የሆኑ ሦስት ሕፃናት ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በስልጤ ዞን ሚቶ ወረዳ ድንገት በተከሰተ የእሳት ቃጠሎ አደጋ የአንድ ቤተሰብ አባላት የሆኑ የሦስት ሕጻናት ህይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ። አደጋው የደረሰው በወረዳው “ግርንዝላ ሸፎዴ” የገጠር ቀበሌ ትናንት ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ተኩል አካባቢ…

የዳጉሩ -ጋላሞ የአስፋልት መንገድ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ- ጅቡቲ የጋላፊ ኮሪደር አካል የሆነው የዳጉሩ -ጋላሞ የአስፋልት መንገድ ግንባታ ማስጀመሪያ ፕሮግራም ተካሄደ። በጅቡቲ ሳዑዲ አረቢያ መንግስታት መካከል በተደረሰው የትብብር ሥምምነት መሠረት የሳዑዲ የልማት ፈንድ ለመንገድ ግንባታው በሰጠው…

”ዓድዋስ” ቴአትር የካቲት 22 ለእይታ ሊቀርብ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ''ዓድዋስ'' ቴአትር የካቲት 22 በዓድዋ ድል በዓል ዋዜማ ለእይታ ሊቀርብ እንደሆነ የትያትሩ አዘጋጆች ገለጹ፡፡ የቴአትሩ አዘጋጆች ዛሬ ጉዳዩን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ በሰጡበት ወቅት የተውኔቱ አዘጋጅ ረዳትፕሮፌሰር ተስፋዬ እሸቱ ስለ ዓድዋ…

በአሸባሪ ቡድኑ ውድመት የደረሰበት የኮምቦልቻ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ወደ አገልግሎት ተመለሠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉምሩክ ኮሚሽን የኮምቦልቻ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት በጦርነቱ ከፍተኛ ዘረፋ እና ውድመት ከተፈጸመበት በኋላ አስፈላጊው ግብዓት ተሟልቶለት ከታኅሣሥ 18 ቀን 2014 ጀምሮ ወደ አገልግሎት መመለሱ ተገለጸ፡፡ 18 ሚሊየን ብር የሚያወጡ…

የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰና የዓለም የምግብ ድርጅት የሥራ ሃላፊዎች ቦረና ዞንን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰና የዓለም የምግብ ድርጅት የሥራ ሃላፊዎች ቦረና ዞንን ጎበኙ። ልዑካን ቡድኑ በጉብኝታቸው ድርቁ ያስከተለውን ጉዳት ተመልክተዋል። በቦረና ዞን ለተከታታይ ወቅቶች ዝናብ ባለመጣሉ የተከሰተው ድርቅ ቁጥሩ ከፍ…

ለነባር እና አዳዲስ አምባሳደሮች ሥልጠና መስጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለነባር እና አዳዲስ አምባሳደሮች ለ15 ቀን የሚቆይ ሥልጠና በቢሾፍቱ ከተማ እየተሰጠ ነው። በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሚሰጠው ስልጠና የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ፥ አምባሳደርነት በውጭ ግንኙነት…

በአማራ ክልል ከ12 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 በጀት ዓመት ለመሰብሰብ ከታቀደው 30 ነጥብ 53 ቢሊየን ብር ውስጥ እስከ የካቲት መጀመሪያ ድረስ ከ12 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ አስታውቋል፡፡ ቢሮው ‘‘ደረሠኝ እሰጣለሁ፣ እቀበላለሁ፣…

ታላቁ የህዳሴ ግድብ ኃይል ማመንጨት የጀመረው ኢትዮጵያ፣ ግብጽና ሱዳን በካርቱም በተፈራረሙት ስምምነት መሰረት ነው- አቶ ፈቅ አህመድ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ኃይል ማመንጨት የጀመረው ኢትዮጵያ፣ ግብጽና ሱዳን በካርቱም በተፈራረሙት የመርሆች ስምምነት መሰረት መሆኑን የውሃ ሃብት አስተዳደር አማካሪ አቶ ፈቅ አህመድ ነጋሽ ገለጹ፡፡ ግድቡ ኃይል ማመንጨት መጀመሩ የታችኛው…

ኮምቦልቻን ከአሸባሪው ህወሓት ወረራ ነፃ በማውጣት ሂደት ለተሳተፉ አካላት ዕውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮምቦልቻ ከተማንና ነዋሪዎቿን ከአሸባሪው እና ወራሪው የህወሓት ቡድን ነፃ በማውጣት ሂደት ለተሳተፉ አካላት ምስጋና እና እውቅና ተሰጠ። የኮምቦልቻ ከተማ ማህበረሰብ እና የከተማ አስተዳደሩ ባዘጋጁት በዚሁ ስነስርዓት ላይ…

በቦረና ዞን ለተቅማጥ በሽታ የሚጋለጡ ሰዎች ቁጥር ጨምሯል – የዞኑ ጤና መምሪያ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ማኅበረሰቡ ለመጠጥ የሚጠቀመው ውሃ ቆሻሻ በመሆኑ ለአደገኛ ተቅማጥ በሽታ መዳረጉን የቦረና ዞን ጤና መምሪያ ገልጿል፡፡ ጤና መምሪያው ÷ ድርቁ በዞኑ ከተከሰተ በኋላ ከፍተኛ የሆነ የውሃ እጥረት አጋጥሟል፣ በዚህም ማኅበረሰቡ ያልታከመ ውሃ ለመጠቀም…