በኢትዮ-ህንድ የኢንቨስትመንት፣ ንግድ እና ቱሪዝም እድሎች ላይ የቢዝነስ ፎረም ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮ-ህንድ የኢንቨስትመንት፣ ንግድ እና ቱሪዝም እድሎች ላይ የበይነ መረብ ቢዝነስ ፎረም ተካሄደ፡፡
በህንድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከዘ-ዲፕሎማቲስት ከተሰኘው የመጽሔት ፕሮዳክሽን ድርጅት ጋር በመተባበር የኢትዮ-ህንድ የኢንቨስትመንት፣ የንግድ እና…