የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ድጋፍ አደረገች
አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ካቶካዊት ቤተክርስቲያን የባሕር ዳርና ደሴ ቅርንጫፍ በጋሸና ከተማ በአሸባሪው የህወሓት ወራሪ ቡድን ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች 3 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የዕለት ምግብ ድጋፍ አደረገች።
በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን…