Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ካቶካዊት ቤተክርስቲያን የባሕር ዳርና ደሴ ቅርንጫፍ በጋሸና ከተማ በአሸባሪው የህወሓት ወራሪ ቡድን ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች 3 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የዕለት ምግብ ድጋፍ አደረገች። በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን…

አገልግሎቱ የህክምና መሳሪያዎችን ለአምደ ወርቅ ሆስፒታል ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መድሃኒት አቅራቢ አገልግሎት 1 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር የሚገመት የህክምና መሳሪያዎችን ለአምደ ወርቅ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ድጋፍ አደረገ። በአሸባሪው ህወሓት ወራሪ ቡድን ጉዳት የደረሰበትን የዓምደወርቅ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልን…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኃይል ማመንጨት ሥራ በመጀመሩ የእንኳን ደስአላችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ፕሬዚዳንቷ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ፥ ‘‘በንጉሡ ራዕይ ተጀመረ ፤ ድፍረት ተከተለ ፤…

አቶ ደመቀ መኮንን የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኃይል ማመንጨት ሥራ በመጀመሩ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ በመልዕክታቸውም ፥ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ወደኋላ…

በዘንድሮው የተፈጥሮ ሀብት ልማት ጥበቃ ንቅናቄ ከ8 ሺህ በላይ ተፋሰሶች ይለማሉ- የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በአማካይ ለ20 የሥራ ቀናት በሚቆየው የተፈጥሮ ሀብት ልማት ጥበቃ ሥራ ከ8 ሺህ 400 የሚልቁ ተፋሰሶች እንደሚለሙ የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ዶክተር ኃይለማርያም ከፍያለው ዛሬ በሰሜን ሸዋ ዞን በተካሄደው…

በድርቁ ምክንያት ከብቶቻችንን በዝቅተኛ ዋጋ እንድንሸጥ ተገደናል-የቦረና አርብቶ አደሮች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦረና በተከሰተው ድርቅ ምክንያት ከብቶቻቸውን በዝቅተኛ ዋጋ እየሸጡ መሆኑን የአካባቢው አርብቶ አደሮች ተናገሩ፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ቅኝት ባደረገበት የከብቶች መገበያያ ላሞችና በሬዎች ከ500 ብር ጀምሮ ሲሸጡ ተመልክቷል።…

አዲሱ የመንግስትና የግል ሰራተኞች የጡረታ አዋጅ ሲብራራ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ የመንግስት እና የግል ሰራተኞች የጡረታ አዋጅ ለመደንገግ የቀረበው ረቂቅ ላይ ተወያይቶ አጽድቋል፡፡ የመንግስት ሰራተኞች የጡረታ አዋጅ ለማህበራዊ ፍትህ፣ ለኢንደስትሪ፣ ሰላም፣ ለድህነት…

የሲዳማ ክልል በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በሶማሌ ክልል በተከሰተ ድርቅ ሳቢያ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ። የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ እና ልዑካቸው ድጋፉን ለሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ…

62 ሰዎችን አሳፍሮ ወደ ደሴ ይጓዝ የነበረ የህዝብ ማመላለሻ አውቶብስ የእሳት ቃጠሎ አደጋ አጋጠመው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ 62 ሰዎችን አሳፍሮ ይጓዝ የነበረ አንድ ሀገር አቋራጭ የህዝብ ማመላለሻ አውቶብስ የእሳት ቃጠሎ አደጋ እንዳጋጠመው በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የጅሌ ጥሙጋ ወረዳ ፖሊስ ፅህፈት ቤት አስታወቀ። የእሳት…

በደቡብ ክልል ከ300 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በቡና ተክል መሸፈኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ የቡና ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ በከምባታ ጠምባሮ እና ወላይታ ዞን የሚገኙ ቡና አምራች አርሶ አደሮች የቡና ተክል እደሳ መርሃ ግብር እየተካሔደ ነው፡፡ በደቡብ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ልማት ክላስተር…