የክልሉን ህዝብ ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ ከፍተኛ ስራ በመከናወኑ ሰላማዊ ክልል መፍጠር ተችሏል – አቶ እርስቱ ይርዳ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝቡን የቆዩ እሴቶች በመጠቀም የክልሉን ህዝብ ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ ከፍተኛ ስራ በመከናወኑ በተነጻጻሪ ሲታይ ሰላማዊ ክልል መፍጠር እንደተቻለ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ ተናግረዋል።
የደቡብ ክልል መንግስት የ2014…