Fana: At a Speed of Life!

የወራቤ ዩኒቨርስቲ ለወልድያ ዩኒቨርስቲ ከ 2 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወራቤ ዩኒቨርሲቲ በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት ለደረሰበት የወልዲያ ዩኒቨርሲቲን ስራ ለማስጀመር የሚሆን ከ 2 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ። ዩኒቨርሲቲው ካደረጋቸው ድጋፎች መካከል ኮምፒዩተሮች፣ የጽህፈት መሳሪያዎች፣…

አሸባሪው ህወሓት በአፋር አባላ እየፈፀመ ያለውን ጥቃት እንዲያቆም የብሪታኒያ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በአፋር አባላ በኩል እየፈፀመ ያለውን ጥቃት እንዲያቆም በብሪታኒያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ቪኪ ፎርድ አሳሰቡ፡፡ ረዳት ሚኒስትሯ በኢትዮጵያ በአባላ በኩል ህወሓት የከፈተው ጥቃት ወደ ትግራይ ክልል…

የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ለመከላከያ ሰራዊት ያሰባሰበውን 10 ሚሊየን ብር አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ የመከላከያ ሰራዊትን ለመደገፍና ለማበረታታት ከኢትዮጵያ ወጣቶች ያሰባሰበውን 10 ሚሊየን ብር በመከላከያ ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤት በመገኘት አስረክቧል። ድጋፉን የተረከቡት ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻልና ብርሀኑ…

ለአውሮፓ ሀገራት አምባሳደሮች የሰብዓዊ መብት ጥሰት በሚያጣራው የሚኒስትሮች ግብር ሀይል ዙሪያ ገለፃ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትህ ሚኒስቴር ከተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት ለተወጣጡ አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል የተፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን አስመልክቶ አጥፊዎችን በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ለማስቻል እና ተጎጂዎችን መልሶ ለማቋቋም የተመሰረተው የሚኒስትሮች…

ምክር ቤቱ ለኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ከቀረቡት ዕጩ ኮሚሽነሮች መካከል 42ቱን መለየቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክት ቤት ለሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነርነት ከቀረቡት ዕጩዎች መካከል 42ቱን መለየቱን የምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ አስታወቁ፡፡ አፈ-ጉባኤው በጉዳዩ ላይ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፥ የኢትዮጵያ…

በመዲናዋ “ምክንያታዊ ወጣት ለሀገር ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል በሺዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች የሚሳተፉበት ስልጠና መሰጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክንያታዊና በሀሳብ ልዕልና ሞጋች ወጣቶችን በአስተሳሰብ ፣ በአመለካከት እና በተግባር በመፍጠር የተጀመረው አገራዊ ብልፅግና ለማረጋገጥና ተጠቃሚ ለማድረግ ያግዛል የተባለ የማይንድ ሴት ስልጠና ለወጣቶች መሰጠት ተጀመረ ። የአዲስ አበባ ከተማ…

ዶ/ር ሊያ ታደሰ ከክሊንተን ሄልዝ ዋና ስራ አስፈጻሚ ጆይ ፉማፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ጥር 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ከክሊንተን ሄልዝ ዋና ስራ አስፈጻሚ እና የቦርድ አባል ጆይ ፉማፊ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ፍኖተ ካርታን ጨምሮ የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ ጥራትን ማሻሻል እና ያለውን…

ቻይና ኤል-ኤስ ኤ አር የተሰኘ ሳተላይት ወደ ህዋ አመጠቀች

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ቻይና ለመሬት ምርምር አገልግሎት የሚውል ኤል-ኤስ ኤ አር የተሰኘ ሳተላይት ወደ ህዋ ማምጠቋን አስታውቃለች። ሳተላይቱ ዛሬ ከቀኑ 7፡44 ላይ በሰሜን ምዕራብ ቻይና ከሚገኘው የጂዩኳን ሳተላይት ማዕከል ነው ወደ ጠፈር የተላከው፡፡ ይህ በአገሪቱ…

በቦረና ድርቅ ያስከተለውን ክፉ ጊዜ በቀደመው ‘ቡሳ ጎኖፋ’ የመረዳዳት ባሕላችን ልናልፈው ይገባል ሲሉ የአገር ሽማግሌዎች ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቦረና ዞን ሕዝብ በድርቅ ምክንያት የመጣውን ክፉ ጊዜ በቀደመ 'ቡሳ ጎኖፋ' ባሕሉ መሰረት ተረዳድቶና ተደጋግፎ እንዲያልፈው የአካባቢው የአገር ሽማግሌዎች ጥሪ አቀረቡ፡፡ የአገር ሽማግሌዎቹ የቦረና ሕዝብ 'ቡሳ ጎኖፋ' በሚሰኝ የመረዳዳትና የመደጋገፍ…

የአፋሩ ጀብደኛ “መሀመድ አሊ”

አዲስ አበባ፣ ጥር 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መሀመድ አሊ ጠላት መሣሪያ በሚያሽከረክሩት ሃርድ ቶፕ ላንድ ክሩዘር መኪናቸው ላይ እየተኮሰ አሸባሪውን የህወሓት ቡድን ታጣቂዎችን ደምስሰው የቆሰሉ 12 የአፋር ልዩ ኃይሎችን በሚያስደንቅ ጀብድ ሆስፒታል ያደረሱ የ62 ዓመት ጎልማሳ ሾፌር ናቸው።…