በመዲናዋ የገና እና የጥምቀት በዓላት በሰላም እንዲከበሩ ከወጣቶች ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው – ፖሊስ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገና እና የጥምቀት በዓላት በሰላም እንዲከበሩ ፖሊስ ከወጣቶች ጋር በመቀናጀት እየሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ፋሲካ ፋንታ ፥ ፖሊስ ከከተማዋ በጎ ፍቃደኛ…