አሸባሪው የህወሓት ቡድን የፈፀመውን ጉዳት የሚያሳይ የፎቶ አውደ ርዕይ በባህር ዳር ከተማ ተከፈተ
አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በአማራ ክልል በወረራ በያዛቸው አካባቢዎች የፈፀመውን ጉዳት የሚያሳይ የፎቶ አውደ ርዕይ በባህር ዳር ከተማ ተከፈቷል።
አውደ ርዕዩን የዲያስፖራ አባላት እና ሌሎችም የህብረተሰብ ክፍሎች እንዲጎበኙት ለቀጣይ አምስት ቀናት…