ለዘመቻው ደጀን ከመሆን ባለፈ በልማቱ ጠንክረን እየሰራን ነው – የጊኒር ወረዳ አርሶ አደሮች
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ አበራ ወርቁ የተመራ ከፍተኛ የክልሉ የመንግስት ኃላፊዎች ልዑክ በምስራቅ ባሌ የተሓሻሉ የግብርና አሰራሮችን ተግባራዊ ያደረጉ አርሶ አደሮችን ማሳ ጎብኝቷል፡፡
በመስክ ምልከታው በክልሉ በ2013/14 የምርት…