ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጎን በመሰለፍ ጠላትን በቁጣ አለንጋ እየገረፍን ነው – የአማራ ልዩ ኀይልና ሚሊሻ አባላት
አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ወደ ግንባር መዝመታቸውን ተከትሎ በርካታ የወገን ኀይሎች የሞራል ስንቅ ማግኘታቸውን ገልጸዋል።
በሁሉም ደረጃ የሚገኙ የወገን ኀይሎችና ሕዝቡ ከጎናቸው በመሰለፍ አሸባሪው የትህነግ ወራሪን ለማጥፋት እየተፋለሙ…