Fana: At a Speed of Life!

ምዕራባውያን በኢትዮጵያ ላይ ትኩረት ያደረጉት ኢትዮጵያ የአፍሪካ የትግል ማዕከል ስለሆነች ነው – ኡጋንዳዊው ፓን አፍሪካኒስት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምዕራባውያኑ በኢትዮጵያ ላይ ትኩረት ያደረጉት ኢትዮጵያ የአፍሪካን የጸረ ቅኝ ግዛትና የጸረ ኢምፔሪያሊስት ትግል ማዕከል በመሆኗ ነው ሲሉ ኡጋንዳዊው ፓን አፍሪካኒስት ማቱ ጆብ ሪቻርድ ተናገሩ። ፓን አፍሪካኒስት ማቱ ጆብ ሪቻርድ ከኢዜአ ጋር…

የጠላት ሃይል ዙሪያውን በእሳት ቀለበት ተከቦ እየተመታ ነው – ዶ/ር አለሙ ስሜ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የጠላት ሃይል ዙሪያውን በእሳት ቀለበት ተከቦ እየተመታ መሆኑን በሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ዶክተር አለሙ ስሜ ገለጹ። ዶክተር አለሙ እንዳሉት ÷ አሸባሪው ህወሓት ከገባበት መውጫ አጥቶ በያለበት እንዲደመሰስ…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አጸደቀ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት በ2ኛ ቀን ውሎው የተለያዩ ሹመቶችን አጸደቀ። ምክር ቤቱ በክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር የቀረቡ የተለያዩ የስራ ሃላፊዎችን ሹመት አጽድቋል። በዚህ መሰረት፡- 1ኛ. አቶ ጸጋዬ ማሞ…

የጠቅላይ ሚኒስትሩ ግንባር መዝመት ለሌሎች አፍሪካውያን ትልቅ መልዕክት ያስተላለፈ ነው – የዩኒቨርሲቲ መምህራን

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አሸባሪውን ቡድን የመደምሰስ ትግሉን ለመምራት ወደ ግንባር መዝመታቸው ከኢትዮጵያውያን አልፎ ለሌሎች አፍሪካውያን ጭምር ትልቅ መልዕክት ያስተላለፈ ነው ሲሉ የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ይናገራሉ። ኢዜአ…

የጠቅላይ ሚኒስትሩ መዝመት ምንም ነገር ከአገር እንደማይበልጥ ያሳያል – የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ጦር ግንባር መዝመት በአርዓያነት እና በጀግንነት የተሞላና ሁሉም ለሀገሩ ቆራጥ መሆን እንዳለበት ያመላከተ መሆኑን የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ። ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አስተያየተቻውን የሰጡ የከተማዋ…

የድል ተምሳሌት የነበረችው አገራችን አሁንም ድል ታደርጋለች – ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋየ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድል ተምሳሌት የነበረችውን አገራችን አሁንም ደማቅ የድል ታሪክ ታስመዘግባለች ሲሉ የሰራተኛ እና ማህበራዊ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋየ ተናገሩ። ሚኒስትሯ አካባቢያቸውን በመጠበቅ ላይ የነበሩትን የኮልፌ ቀራኒዮና ልደታ ነዋሪዎችን በአካል…

የኑሮ ውድነትን የሚያባብሱ የኢኮኖሚ አሻጥረኞችን መንግስት አይታገስም- አቶ ማሞ ምህረቱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደገበያ መቅረብ ያለባቸው ምርቶችን በሚደብቁ እና የጥቁር ገበያ ምንዛሬዎችን በማከናወን የኑሮ ውድነትን በሚያመጡ የኢኮኖሚ አሻጥረኞች ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢኮኖሚ አማካሪ አቶ ማሞ ምህረቱ ገለጹ፡፡ አማካሪው ከፋና…

አገር የማዳን ጉዳይ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ብቻ ሳይሆን የእኔም ነው – ድምፃዊ አቡሽ ዘለቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) አገር የማዳን ጉዳይ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ብቻ አይደለም ሲል ድምፃዊ አቡሽ ዘለቀ ተናገረ፡፡ ድምፃዊ አቡሽ ዘለቀ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበረዉ ቆይታ ፥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ወደ ግምባር መዝመታቸውን አስታውሶ ÷…

የሲዳማ ወጣቶች #በቃ በመቀላቀል የኢትዮጵያን እውነት ሊያሳዩ ይገባል – የፓርቲ አመራሮች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በሲዳማ የሚገኙ ወጣቶች #በቃ ን በመቀላቀል የኢትዮጵያን እውነት ሊያሳዩ እንደሚገባ በሲዳማ ክልል የሚገኙ የተለያዩ የፓርቲ አመራሮች ገለጹ፡፡ በሲዳማ ክልል ደረጃ እየተካሄደ በሚገኘው #በቃ ተቃውሞ በክልሉ የሚገኙ የተለያዩ የፖለቲካ ፖርቲዎች…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች 11ኛ ክልል መሆን የጀመርነውን የለውጥ ጉዞ ያሳያል – ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች 11ኛ ክልል መሆን የጀመርነውን የለውጥ ጉዞ የሚያሳይ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት መልእክት እንዳሉት ÷ ኅብረ ብሔራዊነት አንድነትን የማጽኛ…