የደቡብ ምእራብ ህዝቦች ክልል ከአንድ በላይ ማዕከላት ይኖረዋል – የክልሉ አደራጅ ኮሚቴ ሰብሳቢ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 11ኛውን እና አዲሱን የደቡብ ምእራብ ህዝቦች ክልል ለመመስረት ቅድመ ዝግጅቶች መጠናቀቃቸውን የክልሉ አደራጅ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዶክተር ኢኒጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ገለፁ።
ሰብሳቢው ዛሬ በሰጡት መግለጫ ለአመታት በተለያየ ደረጃ ሲቀርብ የነበረ ጥያቄ…