የሀገር ውስጥ ዜና መንግስት ከኢትዮጵያ ወዳጆች ጋር በመሆን ለመስራት ተዘጋጅቷል-ጠ/ሚ ዐቢይ Meseret Awoke Nov 9, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዲሞክራሲያዊ መንገድ የተመረጠዉ የኢትዮጵያ መንግስት በተጀመረዉ የለዉጥ ጉዞ ከኢትዮጵያ ወዳጆች ጋር በመሆን ጊዜያዊ ተግዳሮቶችን በመቅረፍ ገንቢ በሆነ መልኩ ለመስራት መዘጋጀቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ገለጹ። በዴሞክራሲያዊ መንገድ የተመረጠው…
የሀገር ውስጥ ዜና በሳይበር ደህንነቱ ላይ የተሰነዘሩ በርካታ ጥቃቶችን መመከት መቻሉ ተገለጸ Meseret Awoke Nov 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በሳይበር ደህንነቱ የተሰሩ ጠንካራ ስራዎች ኢትዮጵያ ላይ የተሰነዘሩ በርካታ ጥቃቶች መመከት ማስቻሉ ተነገረ። ሁለተኛው የሳይበር ደህንነት ወር በኢትዮጵያ መጠናቀቁን አስመልክቶ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ÷…
የሀገር ውስጥ ዜና መከላከያ ሰራዊትን በሰው ኃይል ለማጠናከር በሚሰሩ ሥራዎች አመራሩ በትኩረት ሊንቀሳቀስ ይገባል ተባለ Meseret Awoke Nov 8, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አብዱልጀባር መሀመድ መከላከያ ሰራዊትን በሰው ኃይል ለማጠናከር በሚከናወነው ስራ አመራሩ በትኩረት መንቀሳቀስ ይገባል ሲሉ ተናገሩ፡፡ ሀላፊው ÷ ከወረዳ አመራር ፣ የጸጥታ ኃላፊዎች እና ከሌሎች…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ ስዊድን የኢትዮጵያ የለውጥ ጉዞ እንዲጠናከር ለምታደርገው ድጋፍ አመሰገኑ Meseret Awoke Nov 8, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ስዊድን የኢትዮጵያን የለውጥ ጉዞ ለመደገፍ ስለምታደርገው አስተዋጽኦ አመስግነዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት ÷ ከስዊድኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ስቴፈን ሎቨን ጋር የጋራ ጠቀሜታ ባላቸው በሀገራዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከብክነት በጸዳ ሁኔታ የመኸር ሥራዎችን ማከናወን እንደሚገባ ተጠቆመ Meseret Awoke Nov 8, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል መንግስት ግብርና ቢሮ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ የጋራ ምክክር እያካሄደ ይገኛል፡፡ በውይይቱ አመራሮችና ባለሙያዎች የተሳተፉ ሲሆን ÷ ይህ ጊዜ ሁሉንም ነገር በየዋህነት የምንመለከትበት ጊዜ አለመሆኑን ሁኔታዎች እየነገሩን ነው…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ ኡመር በጅግጅጋ የ12ኛ ክፍል ፈተናን አስጀመሩ Meseret Awoke Nov 8, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ ኡመር በጅግጅጋ የ12ኛ ክፍል ፈተናን አስጀምረዋል፡፡ የ2013 ዓ.ም 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ብሄራዊ ፈተና ከጥቅምት 29 እስከ ህዳር 02 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ ይሰጣል። የሶማሌ…
የሀገር ውስጥ ዜና አምስት መገናኛ ብዙኃን በአራት ቀናት በኢትዮጵያ ላይ 72 የሀሰት ዜናዎችን ሰርተዋል Meseret Awoke Nov 8, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሲኤንኤን፣ አልጀዚራ፣ ቢቢሲ፣ አሶሼትድ ፕረስ እና ፍራንስ 24 የተሰኙ የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን በአራት ቀናት ውስጥ ብቻ በኢትዮጵያ ላይ 72 የሀሰት ዜናዎችን መልቀቃቸው ታውቋል። በኢቢኤስ ቴሌቪዥን ላይ የሚተላለፈው የ"ቴክቶክ" ፕሮግራም…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ የኩራታችን ምንጭ በመሆኗ የተጀመረው ትግል ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል- ደስታ ሌዳሞ Meseret Awoke Nov 8, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ህልውና ላይ የተከፈተብንን ጦርነት በመመከት የሲዳማ ህዝብ የበኩሉን አስተዋጽዖ እንዲያደርግ የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ጠየቁ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን ያሉት ዛሬ የሲዳማ ህዝብ አሸባሪዎቹ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሀዋሳ አሸባሪዎቹን ህወሃትና ሸኔን የሚያወግዝ ሰልፍ ተካሄደ Meseret Awoke Nov 8, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል መንግስት እና የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች አሸባሪዎቹን ህወሃትና ሸኔን ሚያወግዝ ሰልፍ በሀዋሳ አለም አቀፍ ስታዲየም አካሂደዋል። በሰልፉምእኛ እያለን ሀገራችን በጁንታው አትፈርስም፤ ጁንታውን እናጠፋዋል እና ሀገራችን በክብሯ…
የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪውን ህውሓት በመደምሰስ ሀገራችንን ለማገልገል ወስነናል – የቀድሞ የጦር ሰራዊት አባላት Meseret Awoke Nov 8, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አባላቱ መንግስት ያቀረበውን ጥሪ ተቀብለው ኢትዮጵያ አሁን የገጠማትን ሀገራዊ ፈተና ለመታደግና ወራሪ ሀይሉን በመደምሰስ በሙሉ ፈቃደኝነት ሀገራቸውን ባላቸው ልምድ ለማገልገል መወሰናቸውን ገልጸዋል። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…