Fana: At a Speed of Life!

የውጭ ሃይሎች ኢትዮጵያን ለማፈራረስ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት እንቃወማለን – የጎባ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ሃይሎች ኢትዮጵያን ለማፈራረስ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነትና ጫና አጥብቀው እንደሚቃወሙ በባሌ ዞን የጎባ ከተማና አካባቢዋ ነዋሪዎች ገለጹ። ነዋሪዎቹ የሀገር መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍና የውጭ ኃይሎች ጫናን የሚያወግዝ ሰልፍ በጎባ…

ሲ ኤን ኤን የቴሌቪዥን ጣቢያ ኢትዮጵያን በተመለከተ ሃሰተኛ መረጃ እያወጣ መሆኑ ተጋለጠ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሲ ኤን ኤን የተባለው የቴሌቪዥን ጣቢያ ኢትዮጵያን በተመለከተ ሃሰተኛ መረጃ እያወጣ እንደሆነ ተጋለጠ። ጣቢያው ኢትዮጵያን በተመለከተ ተደጋጋሚ ዘገባዎችን እየሰራ ቢገኝም፥ የሚሰራቸው ዘገባዎች በትክክለኛ መረጃ ላይ ያልተመሰረቱ ሐሰተኛ፣…

ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቹን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ከ3 ሺህ 500 በላይ ተማሪዎችን አስመርቋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው በ2013 የትምህርት ዘመን በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 3 ሺህ…

በዲላ ከተማ ህወሓትና ሸኔን የሚያወግዝ ህዝባዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በጌዴኦ ዞን በዲላ ከተማ ህወሓትና ሸኔን የሚያወግዝ ህዝባዊ ሰልፍ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በሰልፉ ላይ ህዝቡ ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሠራዊት ያለውን ድጋፍ በተለያዩ መፈክሮች ገልጿል። አሸባሪው ህወሓት ኢትዮጵያን ለማፍረስ እያደረገ ያለውን…

ህወሓት በአገር ህልውና ላይ የደቀነውን አደጋ በተባበረ ክንድ መቀልበስ አለብን – የኢዜማ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሕወሓት በአገር ህልውና ላይ የደቀነውን አደጋ ሁሉም ወገን በተባበረ ክንድ መቀልበስ እንደሚኖርበት የኢዜማ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ናትናኤል ፈለቀ አመለከቱ፡፡ ፓርቲው አባላቶቹና ደጋፊዎቹ ወደ ግንባር እንዲዘምቱና ለትግሉ ድጋፍ…

የትህነግንና የሸኔን ኢትዮጵያን የማፍረስ ህልም ለማምከን ዝግጁ መሆናቸውን የምዕራብ አርሲ ዞን ነዋሪዎች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሸብርተኞቹን የትህነግና የሸኔን ኢትዮጵያን የማፍረስ ዓላማና ህልም ለማምከን ዝግጁ መሆናቸውን የምዕራብ አርሲ ዞን ነዋሪዎች ተናገሩ። የምዕራብ አረሲ ዞን ነዋሪዎች በነጌሌ አርሲ ከተማ የትህነግንና የሸኔን ሀገር አፍራሽ የጥፋት እንቅስቃሴ…

የዋርካዎች መሰብሰብ ደኑን የማይደፈር እያደረገው ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በዚህ ፈታኝ ጊዜ የኢትዮጵያ ልጆች ከጫፍ እስከጫፍ ተነስተዋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ÷ የመጨረሻው ከባዱ ምጥ ልጁ የሚወለድበት ነው ፤ ይህ ፈታኝ ጊዜም ጀግኖች…

በጎንደር ከተማ ለህልውና ዘመቻው 100 ሚሊየን ብር የሚገመት የስንቅ ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በጎንደር ከተማ በአይነት 50ሚሊየን ብር በጥሬ ገንዘብ ፤ 50ሚሊየን ብር ለህልውና ዘመቻው ስንቅ ለማዘጋጀት ታቅዶ ዝግጅት እየተደረገ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ የጎንደር ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ባዩ አቡሃይ እንደተናገሩት ÷ ባለፉት…

የሰብዓዊ መብት ኮሚሽኖቹ ሪፖርት በኢትዮጵያ ጠንካራ ተቋማት እየተገነቡ የመሆናቸው ማሳያ ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና ተመድ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽኖች በጋራ ያወጡት ሪፖርት የኢትዮጵያን እውነት አለም እንዲረዳው ከማድረግ ባሻገር በኢትዮጵያ ጠንካራ ተቋማት እየተገነቡ የመሆናቸው ማሳያ መሆኑን ምሁራን ገለጹ። የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ መምህሩ…

“በሀገር ሕልውናና አንድነት አንደራደርም” በሚል በዋሽንግተን ዲሲ ሰልፍ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 25 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕልውና ዘመቻውን የሚደግፍና የአሜሪካን ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሠላማዊ ሰልፍ ጥቅምት 29 ቀን 2014 ዓ.ም በዋሽንግተን ዲሲ እንደሚካሄድ ተገለጸ። ሠላማዊ ሠልፉ “በሀገር ሕልውናና አንድነት አንደራደርም” በሚል መሪ ሀሳብ እንደሚካሔድ…