የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የዓለም አቀፍ አድቮኬሲ አገልግሎት የወርቅ ተሸላሚ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኢንቨስትመንትን በማጠናከርና በማስፋፋት ላከናወነው የላቀ አገልግሎት የዓለም አቀፉ የአድቮኬሲ አገልግሎት የወርቅ ተሸላሚ መሆኑ ተገለጸ።
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የዓለም አቀፉ የኢንቨስትመንት ፕሮሞሽን…