Fana: At a Speed of Life!

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ለአቶ ደመቀ መኮንን እና በሚኒስትር ማዕረግ ለተሾሙ ሁሉ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)አዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ለምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አቶ ደመቀ መኮንን እንዲሁም በሚኒስትር ማዕረግ ለተሾሙ አካላት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ። በአዲሱ የኢትዮጵያ ምዕራፍ ሃገራችን ኢትዮጵያን ወደብልጽግና…

የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳይ ከፍተኛ ም/ቤት ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የአዲስ አበባ እስልምና ምክር ቤት ከ5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የተለያዩ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አድርጓል። የምክርቤቱ ፕሬዚደንት ሼክ ሱልጣን አማን በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ የትህነግ አሸባሪ ቡድን ያፈናቀላቸውን ወገኖቻችንን በምን ሁኔታ ላይ…

ምክር ቤቱ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለሚኒስትርነት የቀረቡለትን ዕጩዎች አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የቀረበለትን ዕጩ ሚኒስትሮችን ሹመት በሁለት ተቃውሞ እና በ12 ድምጸ ተአቅቦ አጸደቀ፡፡ በዚሁ መሠረት የሚከተሉት ሚኒስትሮች ሹመታቸው ጸድቋል፡፡…

ከብልጽግና ፓርቲ ውጪ ሶስት እጩዎች በሚኒስትር ደረጃ ሹመታቸው ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ያቀረቧቸው ከብልጽግና ፓርቲ ውጪ የሆኑ ሶስት የተፎካካሪ ፓርቲ አመራሮችን በሚኒስትር ደረጃ ሹመታቸው ጸድቋል፡፡ በዚህም መሰረት የኢዜማ ሊቀ መንበር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የትምህርት ሚኒስትር ሆነው ተሹመዋል፡፡…

በቅንነት መንፈስ በጋራ እንድንሰራ ምክር ቤቱ እንዲቆጣጠረን እና እንዲያግዘን እንፈልጋለን – ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በቅንነት መንፈስ በጋራ እንድንሰራ ምክር ቤቱ እንዲቆጣጠረን እና እንዲያግዘን እንፈልጋለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ምክር ቤቱን ጠየቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የአስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን የሚቀረበውን ረቂቅ…

የአስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር መወሰኛ ረቂቅ አዋጅ ላይ 22 ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ቀርበዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ 22 ሚኒሲቴር መስሪያ ቤቶች ቀርበዋል። ዝርዝሩም የሚከተለው ነው፦ 1. ግብርና ሚኒስቴር 2. የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር 3. የንግድና…

በተቋማት አደረጃጀት እና አሰራር ላይ የምክር ቤት አባላት አስተያየት ሰጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተቋማት አደረጃጀት እና አሰራር ላይ የምክር ቤት አባላት አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ የምክር ቤቱ አባላት የአስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ በሰጡት አስተያየት፤ ሰላም እና ደህንነትን በተመለከተ የፌዴራል…

የአየር ንብረት ለውጥን ለመዋጋት የግሉ ዘርፍ የበኩሉን ሊወጣ ይገባል አሉ የፈረንሳዩ ፕሬዚደንት

አዲስ አበባ፣ መ ስከረም 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ንብረት ለዉጥን ለመከላከል ዓለማቀፋዊ የሆኑ የግል ድርጅቶች የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ የፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ኢማኑኤል ማክሮን ጥሪ አቀረቡ። አካታችና ዘላቂ የሆነ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማምጣት ከአየር ብክለት የፀዳ አገርና ዓለም ሊኖር…

አሸባሪው ቡድን በሴቶችና ህፃናት ላይ እያደረሰ ያለውን ግፍ ለማስቆም መተባበር እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የሐረሪ ክልል ሴቶችና ህፃናት ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ አሚና አብዱልከሪም አሸባሪው የትህነግ ቡድን በአፋርና በአማራ ክልል በሴቶችና ህፃናት ላይ እያደረሰ ያለውን ግፍ ለማስቆም ተባብረን መስራት እንደሚገባ ገለጹ። የክልሉ ሴቶችና ህጻናትና…

ሁለት የትምህርት ተቋማት ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች 5 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ቴክኒካል ዩኒቨርሲቲ እና የፌደራል ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ኤጀንሲ አሸባሪው ህወሓት በፈፀመው ወረራ ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች 5 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር የሚገመት የዓይነት ድጋፍ አደረጉ። የኢትዮጵያ ቴክኒካል ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት…