Fana: At a Speed of Life!

ባለሃብቶችና ላኪ ድርጅቶች የኢኮኖሚ አሻጥርን እንዲከላከሉ ተጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ባለሃብቶችና ላኪ ድርጅቶች ወቅታዊውን ሃገራዊ ሁኔታ በመገንዘብ ኢኮኖሚያዊ አሻጥርን እንዲከላከሉ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ። የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል በ2013 በጀት ዓመት በወጪ ንግድ ዘርፍ የላቀ አፈፃፀም ላሳዩ…

የአሸባሪው ቡድን ቤቶች ላይ ከባድ መሳሪያ ጭምር በመተኮስ ነዋሪው እንዲሸሽ አድርጓል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የአሸባሪው ሀወሓት ቡድን ደብረ ዘቢጥ ከተማን ሙሉ ለሙሉ በያዘበት ወቅት ቤቶች ላይ ከባድ መሳሪያ ጭምር በመተኮስ ነዋሪው እንዲሸሽ ማድረጉ ተገለጸ:: ወይዘሮ ዘውዲቱ ጎበና በሰሜን ወሎ ዞን የመቄት ወረዳ ደብረ ዘቢጥ ከተማ ነዋሪ ናቸው::…

ዩኤንኤችሲአር ከትግራይ ክልል ወጥተው በሱዳን መጠለያ ጣቢያ የነበሩ ስደተኞች ቁጥር መቀነሱንና ስደተኞቹ የት እንዳሉ እንደማያውቅ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን (ዩኤንኤችሲአር) ከትግራይ ክልል ወጥተው በሱዳን መጠለያ ጣቢያ የነበሩ ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰው በጦርነት ይሳተፉ ወይም የት ይሂዱ የሚያውቀው ነገር እንደሌለ ገለጸ። ዩኤንኤችሲአር ባወጣው…

በምስራቅ አማራ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ለተፈናቃዮችና ጸጥታ ሃይሎች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ አማራ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ለተፈናቃዮች እና ለመከላከያ ሰራዊት፣ ለአማራ ልዩ ሃይልና ሚሊሻ ለበዓል መዋያ የሚሆኑ የተለያዩ ድጋፎችን አደረጉ፡፡ የደብረብርሃን ዩኒቨርስቲ፣ የመቅደላአምባ…

የአሸባሪውን መቃብር በማፋጠን ላይ እንገኛለን – የሶማሌ ልዩ ኀይል አባላት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "ሕዝብ እና መንግሥት የሰጠንን አደራ ተረክበን የአሸባሪውን መቃብር በማፋጠን ላይ እንገኛለን" በወሎ ግንባር የተሰለፉ የሶማሌ ልዩ ኀይል አባላት። ሀገርን ለማፈራረስ እቅድ ነድፎ ወረራ የፈጸመው አሸባሪው የትህነግ ቡድን በኢትዮጵያዊያን በጋራ ትግል…

ሽብርተኛው በህዳሴ ግድብ በኩል ተደጋጋሚ ማጥቃት ቢያደርግም አልተሳካለትም – ሌተናል ጀኔራል አስራት ዲኔሮ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሽብርተኛው በህዳሴ ግድብ በኩል ተደጋጋሚ ማጥቃት ቢያደርግም በመከላከያ ሰራዊትና በክልሎች ልዩ ሃይል መደምሰሱን የምድር ሃይል ዋና አዛዥና የመተከል የተቀናጀ ግብረ ሃይል ኮማንድ ፖስት ዋና አስተባባሪ ሌተናል ጀኔራል አስራት ዲኔሮ አረጋገጡ ።…

በአፋር እና አማራ ክልሎች ጉዳት የደረሰባቸውን ተቋማት አገልግሎት ለማስጀመር የዳሰሳ ጥናት ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር እና አማራ ክልሎች ጉዳት የደረሰባቸውን ተቋማት አገልግሎት ለማስጀመር የዳሰሳ ጥናት በዚህ ሳምንት ይጀመራል። የብሄራዊ የአስቸኳይ ጊዜ ማስተባበሪያ ማዕከል የሚኒስትሮች ኮሚቴ ሳምንታዊ መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል። ከዕለታዊ የሰብዓዊ…

መልካምነት በማንኛውም ሁኔታ፣ ቦታና ጊዜ ለሰው ልጆች ሕይወት የሚበጀውን ነገር ማድረግ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጵጉሜን 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)መልካምነት በማንኛውም ሁኔታ፣ ቦታና ጊዜ ለሰው ልጆች ሕይወት የሚበጀውን ነገር ማድረግ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸውም ‘’መልካምነት ቀናነትን፣ መስጠትንና የገዛ ሥጋን ነክሶ ማየትን በውስጡ ይዟል’’…

በንግድና ኢንዱስትሪ ዘርፍ ለ172 ሺህ ዜጎች የስራ ዕድል መፍጠር ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በንግድና ኢንዱስትሪ ዘርፍ ለ172 ሺህ ዜጎች የስራ እድል መፈጠሩን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ገለጹ። የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማትና ከክልል የንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮዎች ጋር በ2013 በጀት…

የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ለመከላከያ ሰራዊት እና ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ለመከላከያ ሰራዊቱ እና ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍል 17 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ። የኢትዮጵያ ብሮድካስት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር ንጉሴ ምትኩ፥ በጋይንት ግምባር ተገኝተው ለሀገር…