Fana: At a Speed of Life!

ሚኒስቴሩ በሃገር ውስጥ በተለያዩ የሎጂስቲክስ ዘርፍ ላይ ባደረገው ጥረት 2 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ማዳን ቻለ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በሃገር ውስጥ በተለያዩ የሎጂስቲክስ ዘርፍ ጉዳዮች በተደረገ ጥረት በድምሩ እስከ 2 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ወጪን ማዳን መቻሉን የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ፥ በትራንስፖርት ዘርፉ በተደረገው…

የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ደሴ ለሚገኙ ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ2ነጥብ 5ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ደሴ ለሚገኙ ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ2ነጥብ 5ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ ድጋፍ አድርጓል። በድጋፉም 100 ኩንታል ስንዴ፣ 350ኩንታል በቆሎ፣ 800ብርድ ልብስና 20 ማዳበሪያ ቦንዳ የተለያዩ አልባሳት…

ወጣቱ መከላከያ ሰራዊትን በመቀላቀል የሃገርን ህልውና ማስጠበቅ እንዳለበት ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጣቱ የህብረተሰብ ክፍል ወደ ሀገር መከላከያ ሰራዊት በመቀላቀል የሃገርን ህልውና ማስቀጠል እንዳለበት ተገለጸ። የኮምቦልቻ ከተማ ነዋሪዎች የምክክር መድረክ አካሂደዋል። በመድረኩ ላይ የተገኙት የመከላከያ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ፍስኀ ወልደ…

የትራንስፖርት ሚኒስቴር ያለፈው በጀት ዓመት የበጎ አድራጎት ስራዎች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስቴር ባለፈው በጀት ዓመት የተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎችን ሰርቷል፡፡ የትራንስፖርት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት ከመተከል ተፈናቅለው በቻግኒ ከተማ ተጠልለው የነበሩ ዜጎችን በመጎብኘት የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርገዋል፡፡…

የብርሸለቆ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ሰልጣኝ ወታደሮችን እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የብርሸለቆ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ሰልጣኝ ወታደሮችን እያስመረቀ ይገኛል። የማሰልጠኛ ትምህርት ቤቱ ምረቃውን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን እንዲሁም የሃገር መከላከያ ሰራዊት ከፍተኛ መኮንኖች በተገኙበት እያካሄደ ነው።…

ከጳጉሜን እስከ ጳጉሜን እንደርሳለን በሚል መሪ ቃል ከ55 ሚሊየን በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ግንዛቤ ማስጨበጥ ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) “ከጳጉሜን እስከ ጳጉሜን እንደርሳለን” በሚል መሪ ቃል ከ55 ሚሊየን በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ግንዛቤ ማስጨበጥ መቻሉን የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ ባለፈው በጀት ዓመት 1 ሺህ 399…

27ኛው የኢትዮ-ጂቡቲ የጋራ ድንበር አስተዳዳሪዎች እና ኮሚሽነሮች ስብሰባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) 27 ኛው የኢትዮ-ጂቡቲ የጋራ ድንበር አስተዳዳሪዎች እና ኮሚሽነሮች ስብሰባ በአርታ ጂቡቲ እየተካሄደ ይገኛል። በስብሰባው መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የሰላም ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ፍሬአለም ሽባባው÷ የሁለቱ ሃገራት ህዝቦች የጋራ ዕጣ ፈንታ እና የጋራ…

የደቡብ ክልል ህዝብና መንግስት ለመከላከያ ሰራዊት ከ85ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ህዝብና መንግስት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ለ4ኛ ዙር ከ85 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ አደረገ። ክልሉ እስከአሁን በአራት ዙሮች 295 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር የአይነትና የገንዘብ መንግስት ድጋፍ ማድረጉ ታውቋል። 1ሺህ…

የዳውሮ ዘመን መለወጫ በኮይሻ ጋቲ ጋጿ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዳውሮ ዘመን መለወጫ 'ቶኪ በዓ' በዓል በዞኑ የነገስታት መናገሻ በሆነው ኮይሻ ጋቲ ጋጿ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል። ቅርሶችን በማልማት ለኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ለማዋል የተጀመሩ ጥረቶችን ማስቀጠል ተገቢ መሆኑን የዳዉሮ ዞን አስተዳደር አስታውቋል፡፡…

የማህበረሰቡ ድጋፍ በጁንታው ላይ እየተመዘገበ ላለው ድል የራሱ ድርሻ አለው – ሜ/ጄ መሃመድ ተሠማ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ወሎ ግንባር ለሚገኘው የመከላከያ ሠራዊት በደሴ ከተማ የሚገኙ በሆቴል ቱሪዝም ዘርፍ የተሠማሩ ባለሀብቶች ለሠራዊቱ ግንባር ድረሥ በማቅናት ስንቅ አቅርበዋል። የመከላከያ ሠራዊት ኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጄኔራል መሃመድ ተሠማ…