ስፓርት በኬንያ ሲሳተፍ የነበረው የአትሌቲክስ ቡድን አዲስ አበባ ገባ Meseret Awoke Aug 23, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በኬኒያ ናይሮቢ ሲካሄድ በነበረው ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ሲሳተፍ የነበረው የአትሌቲክስ ቡድን አዲስ አበባ ገብቷል፡፡ በ12 ሜዳልያዎች 4ኛ ደረጃ ከዓለም በመያዝ ያጠናቀቀው ልኡካን ቡድን ዛሬ ጠዋት አዲስ አበባ ቦሌ ኤርፖርት ደርሷል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በሽብርተኛው ህውሃት ለተፈናቀሉ ከ376ሺህ በላይ ዜጎች ድጋፍ እየተደረገ ነው Meseret Awoke Aug 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ)በሽብርተኛው ህውሃት ለተፈናቀሉ ከ376 ሺህ በላይ ወገኖች የሰብአዊ ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። ከፋና ብሮድካስቲነግ ኮርፖሬታ ጋር ቆይታ ያደረጉት የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነር ምትኩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ተዘግቶ የቆየው የአዲስ አበባ ጎጃም መንገድ ከዛሬ ምሽት ጀምሮ ክፈት ሆነ Meseret Awoke Aug 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በከባድ የቋጥኝ ድንጋይ መንሸራተት ምክንያት ተዘግቶ የቆየው የአዲስ አበባ ጎጃም መንገድ በከፊል ተጠግኖ ከዛሬ ምሽት ጀምሮ ለትራንስፖርት ክፍት ሆኗል። የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ከአዲስ አበባ ወደ ጎጃም በሚወስደው መንገድ ዓባይ በረሃ በመባል…
የሀገር ውስጥ ዜና አፍሪካውያን በአስቸጋሪ ወቅት ከኢትዮጵያ ጎን ስለቆማችሁ እናመሰግናለን – ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ Meseret Awoke Aug 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያን እየደገፋችሁ ላላችሁ ሁላችሁም አፍሪካውያን እህት ወንድሞች፣ መሪዎችና ምሁራን ከጎናችን ስለቆማችሁ እናመሰግናለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡ ልክ ኢትዮጵያ በተለያዩ ታሪካዊ ትግሎች ውስጥ ከሌሎች ጎን እንደቆመች ሁሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በህልውና ዘመቻው ለተሰለፉ የሰራዊት አባላት ቤተሰቦች ነጻ የትምህርት ዕድል ሊሰጥ ነው Meseret Awoke Aug 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በህልውና ዘመቻው ለተሰለፉ የሰራዊት አባላት ቤተሰቦች ነጻ የትምህርት ዕድል ለመስጠት ዝግጅት እያደረገ መሆኑ ተሰማ፡፡ የዩኒቨርሲቲው ሰራተኞች ዛሬ ባካሄዱት ውይይት የሀገርን ክብር ለማስጠበቅ መስዋዕትነት እየከፈለ ለሚገኘው…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል የመኸር ምርት በትኩረት እየተሰራ ነው ተባለ Meseret Awoke Aug 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ከህልውና ማስከበር ዘመቻው ትይዩ የ2013/14 መኸር ምርት ልማት ሥራ የተለየ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ይገኛል፡፡ የክልሉ ግብርና ቢሮ በ2013/14 ዓ.ም መኸር ምርት ዘመን 4ነጥብ 59 ሚሊየን ሄክታር ማሳ በማልማት…
የሀገር ውስጥ ዜና በድሬዳዋ የአንድ ቀበሌ ሴቶች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት 758ሺህ ብር ድጋፍ አደረጉ Meseret Awoke Aug 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ድሬዳዋ አስተዳደር የሣቢያን ቀበሌ ሴቶች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት 758 ሺህ ብር በጥሬ ገንዘብ እና በዓይነት ድጋፍ አደረጉ። በድጋፍ ርክክቡ ሥነ-ሥርዓት ላይ የቀበሌው ሥራ አስፈጻሚ አቶ ወንድማገኝ በሻህ እንዳሉት÷ የቀበሌው ሴቶች ለሠራዊት…
የሀገር ውስጥ ዜና በእነ ደብረጽዮን ገብረሚካኤል የክስ መዝገብ ፍርድ ቤት የቀረቡ 21 ተከሳሾች የጠየቁት የዋስትና መብት ውድቅ ተደረገ Meseret Awoke Aug 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ የፀረ ሽብር እና ህገ መንግስታዊ ጉዳዮች ችሎት በእነ ደብረጽዮን ገብረሚካኤል የክስ መዝገብ ፍርድ ቤት የቀረቡ 21 ተከሳሾች የጠየቁትን የዋስትና መብት ውድቅ አደረገ፡፡ ችሎቱ በእነ ደብረጽዮን ገብረ ሚካኤል የክስ…
የሀገር ውስጥ ዜና ባለፉት 24 ሰዓታት የህወሓት ቡድን ላይ በተወሰደ እርምጃ ጀብዱ ተፈጽሟል – የአማራ ክልል መንግስት Meseret Awoke Aug 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በኃይል በወረራቸው አካባቢዎች ላይ በተሰወሰደ ወታደራዊ እርምጃ ታላላቅ ጀብዱዎች መፈጸማቸውን የአማራ ክልል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ገለፁ። ዋና ዳይሬክተሩ በሰጡት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ እና የቱርክ አራቱ ስምምነቶች Meseret Awoke Aug 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ቱርክ በትናንትናው እለት አራት ስምምነቶችን ተፈራርመዋል። የኢትዮጵያ እና የቱርክ የሁለትዮሽ ግንኙነት 125ኛ ዓመት ላይ የተከናወነ ሲሆን፥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ትናንት ያደረጉት ይፋዊ ጉብኝት አራት ስምምነቶችን…