Fana: At a Speed of Life!

በሀረሪ ክልል “ህገ መንግስታዊ መብቶች የህገ መንግስታዊ ዋስትና አላቸው” በሚል መሪ ቃል ሲምፖዚየም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በሀረሪ ክልል በዛሬው እለት "ህገ መንግስታዊ መብቶች የህገ መንግስታዊ ዋስትና አላቸው " በሚል መሪ ቃል ሲምፖዚየም ተካሂዷል፡፡ ሲምፖዚየሙን በንግግር የከፈቱት የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ እንደተናገሩት፥ ባለፉት ሶስት አመታት…

የደቡብ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና መስጫ ጊዜ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ክልላዊ የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 28 እስከ 30 2013 ዓ.ም እንደሚሰጥ የደቡብ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮ ምክትል ኃላፊና የመማር ማስተማር ምዘና ዘርፍ ኃላፊ አቶ ገለቦ ጎልቶሞ ፥ ቢሮው አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት በማድረግ…

የከፍተኛ ትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ በርካታ መምህራን እየሰለጠኑ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን የመምህራን አቅም በማሳደግ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ በርካታ መምህራን በሁለተኛና ሶስተኛ ዲግሪ ደረጃ በሃገር ውስጥና በውጪ እየሰለጠኑ እንደሚገኙ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የጋምቤላ…

በኮምቦልቻ ከተማ ማር ከባዕድ ነገር ጋር ቀላቅሎ ሲያዘጋጅ የተገኘ ግለሰብ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮምቦልቻ ከተማ በመኖሪያ ቤቱ ማር ከባዕድ ነገር ጋር በመቀላቀል ለሽያጭ ሲያዘጋጅ የተገኘ ግለሰብ በህብረተሰብ ጥቆማ እጅ ከፈንጅ መያዙን ፖሊስ አስታወቀ። በከተማ አስተዳደሩ የበርበሬ ወንዝ ፖሊስ ጣቢያ ሃላፊ ኮማንደር ወንድዬ በላይ…

የኢትዮጵያና ኬንያ ግንኙነት መጠናከር ለቀጠናው ሰላምና መረጋጋት ጉልህ ሚና እንዳለው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና ኬንያ ግንኙነት መጠናከር ለቀጠናው ሰላምና መረጋጋት ጉልህ ሚና እንዳለው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ተወካይ ገለጹ፡፡ በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም…

የብሔራዊ አደጋ ስጋትና ስራ አመራር ኮሚሽን የአሰራር ለውጥ ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ አደጋ ስጋትና ስራ አመራር ኮሚሽን የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ በሚመጥን መልኩ የአሰራር ለውጥ ሊያደርግ መሆኑን አስታወቀ። ኮሚሽኑ በአሰራር ለውጡ አጠቃላይ ይዘት ላይ የሠላም ሚኒስቴርን ጨምሮ መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ ተቋማት…

በ800 ሚሊየን ብር ወጪ የሚገነባው የደገሀቡር ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በ800 ሚሊየን ብር ወጪ የሚገነባው የደገሀቡር ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጧል። በመሰረት ድንጋይ ማሰቀመጥ ስነስርዓቱ ምክትል ርዕሰ መሰተዳድሩ፣ የክልሉ የስራ ሀላፊዎችና የደገህቡር ከተማ ነዋሪዎች ተገኝተዋል።…

ለ315 ኢንተርፕራይዞች እውቅና የመስጠት መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጥቃቅንና አነስተኛ ተደራጅተው ወደ ታዳጊ መካከለኛ ባለሃብትነት የተሸጋገሩ ኢንተርፕራይዞች እውቅና የመስጠት መርሃ ግብር ተካሄደ። በመርሃ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ…

የሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከ50 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ ለተፈናቀሉ ዜጎች አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በተለያዩ አካባቢዎች ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ50 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ እርዳታ አድርጓል። ሚኒስቴሩ በአጣዬ፣ ትግራይ እና መተከል አካባቢ በተለያዩ ወቅቶች ለተፈናቀሉ ዜጎች ነው እርዳታውን…

ማህበሩ በመዲናዋ ያሰባሰበውን ከ300 ሚሊየን ብር በላይ ከተማዋን ሊያለማበት ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ልማት ማህበር በአዲስ አበባ ያሰባሰበውን ከ300 ሚሊየን ብር በላይ ከተማዋን ለማልማት መወሰኑን የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ የኦሮሚያ ልማት ማህበር (ኦልማ) የ2013 ዓ.ም ማጠቃለያ ኮንፍረንሱን ያካሄደ…