Fana: At a Speed of Life!

በተሳሳተ መልኩ ኢትዮጵያ ላይ የሚደረገውን ጫና ለመቀነስ እውነታውን የማስረዳት ሥራ በዳያስፖራው እየተከናወነ ነው – የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ኤጀንሲ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሰ)በተሳሳተ መልኩ ኢትዮጵያ ላይ የሚደረገውን ጫና ለመቀነስ እውነታን የማስረዳት ሥራ በዲያስፖራው እየተከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ኤጀንሲ ዋና ስራ አስኪያጅ ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት አስታወቁ። ዋና ሥራ አስኪያጇ በውጭ ሀገር እየተደረጉ ያሉ…

ለአረካ የግብርና ምርምር ልህቀት ማዕከል ግንባታ መሠረት ድንጋይ ተጣለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አረካ የግብርና ምርምር ልህቀት ማዕከል ግንባታ መሠረት ድንጋይ ተጣለ። የመሰረተ ድንጋዩን የዩኒቨርሲቲው ምክትል ቦርድ ሰብሳቢ ዶክተር እንድሪያስ ጌታ እና የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ታከለ ታደሰ ያስቀመጡ ሲሆን፥…

የቤልቱ እና የሚኖ የፀሐይ ሐይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሐረርጌ ቁምቢ ወረዳ ሚኖ ከተማ የተገነባው የሚኖ የፀሐይ ሐይል ማመንጫ ፕሮጀክትና በባሌ ዞን ለገ ሂዳ ወረዳ የተገነባው የቤልቱ የፀሓይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ተመርቀዋል። ፕሮጀክቶቹ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር…

የደቡብ ክልል ብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ስራዎች አፈፃፀምና ወቅታዊ ጉዳዮች ግምገማ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል ብልፅግና ፖርቲ የምርጫ ስራዎች አፈፃፀምና ወቅታዊ ጉዳዮች ግምገማ መድረክ በሆሳዕና ከተማ ተጀምሯል። በመድረኩ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ እና የደቡብ ክልል ብልፅግና ፖርቲ ፅህፈት…

የትራንስፖርት ዘርፍ ስራዎች ችግር ፈቺ በሆኑ ጥናቶች ላይ መመስረት አለበት – የትራንስፖርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢፌዴሪ የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ የትራንስፖርት ዘርፍ ካለው ሰፊ ተልዕኮ አንጻር ስራዎች ችግር ፈቺ በሆኑ ጥናቶች ላይ መመስረት እንዳለባቸው ገልጸዋል። የትራንስፖርት ሚኒስቴር በተለያዩ የጥናት ሰነዶች ላይ ውይይት አድርጓል።…

409 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)409 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል። በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ተገኝተው ለተመላሾቹ አቀባበል ማድረጋቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ያገኘነው መረጃ…

የማህበራዊ ችግር ተጎጂዎች ማገገሚያና ልማት ማዕከል ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ ከተማ የተሰራው የማህበራዊ ችግር ተጎጂዎች ማገገሚያና ልማት ማዕከል ህንጻ ተመረቀ። በማዕከሉ የምርቃ ሥነ ሥርዓት የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የማህበረሰቡን ችግር ማቃለል የከተማ…

ቢሮው በመዲናዋ ለተሰማሩ ነጋዴዎችና የንግድ አደረጃጀት ዘርፎች እውቅናና ሽልማት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ በመዲናዋ ለተሰማሩ ነጋዴዎችና የንግድ አደረጃጀት ዘርፎች እውቅናና ሽልማት ሰጥቷል። እውቅናና ሽልማቱ የዋጋ ንረትን በማረጋጋት ስራ የሰሩ፣ ህገወጥን ንግድን የተከላከሉና ፍትሃዊ የንግድ ስርዓትን የተከተሉ…

የወላይታ ሶዶ ከተማ የመርካቶ የገበያ ማዕከልን መልሶ ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ ከዚህ ቀደም በእሳት አደጋ የወደመውን የወላይታ ሶዶ ከተማ የመርካቶ የገበያ ማዕከልን መልሶ ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ አስቀምጠዋል፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት እንደገለጹት፥…

ከ34 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት ኢፈ ቦሩ አዋሽ መልካ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰበታ ሀዋስ ወረዳ ከ34 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት ኢፈ ቦሩ አዋሽ መልካ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመርቋል። ትምህርት ቤቱን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ መርቀው ከፍተውታል፡፡ በመርሃግብሩ…