Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ እና ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞኖች የአብሮነትና የሰላም ሥነ-ስርዓት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጸጥታ ችግር ተከስቶባቸው በነበሩት የአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ እና ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞኖች የህዝብ ለህዝብ ትስስርን የሚያጠናክር የአብሮነትና የሰላም ሥነ-ስርዓት እየተካሄደ ነው። የአብሮነትና የሰላም ሥነ-ስርዓቱ በከሚሴ ከተማ ደዋ ጨፋ…

በምስራቅ ጎጃም ዞን በበጀት ዓመቱ ከጎብኚዎች ከ74 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን እነብሴ ሳር ምድር ወረዳ በዚህ በጀት አመት የመስህብ ስፍራዎችን ከጎበኙ ጎብኚዎች ከ74 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መገኘቱን የወረዳው ባህልና ቱሪዝም ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ በጽህፈት ቤቱ የቱሪዝም መዳረሻ ልማት…

የአሶሳ ነዋሪዎች የውጭ ጣልቃ ገብነት በመቃወም ሰልፍ እያካሄዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአሶሳ ከተማና አካባቢው ነዋሪዎች የውጭ አካላት በኢትዮጵያ ላይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ እያካሄዱ ይገኛሉ። ሰላማዊ ሰልፉ የውጭ ጣልቃ ገብነት የሚያወግዙና ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ከዳር…

በመዲናዋ አካል ጉዳተኞች ለአንድ አመት ነፃ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲያገኙ ሊደረግ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ 2 ሺህ አካል ጉዳተኞች ለአንድ አመት ያህል ነፃ የትራንስፖርት አገልግሎት ሊያገኙ መሆኑን የአዲስ አበባ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ። በ2012 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከፍተኛ…

ብልጽግና ፓርቲ እና የቬትናም ገዢ ፓርቲ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ብልጽግና ፓርቲ እና የቬትናም ገዢ ፓርቲ በጋራ ጉዳዮች ዙሪያ በብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት ውይይት አድርገዋል፡፡ በብልጽግና ፓርቲ የህዝብና ውጭ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ፥ በኢትዮጵያ አዲስ ከተሾሙት የቬትናም አምባሳደር ንጉዬን…

በመዲናዋ የጎጎታ ኬር የከንባታ ጠምባሮ ዞን ህዝብ የልማት ማህበር 25ኛ ዓመት የእዮቤልዩ የማጠቃለያ ኮንፈረንስ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የጎጎታ ኬር የከንባታ ጠምባሮ ዞን ህዝብ የልማት ማህበር 25ኛ ዓመት የእዮቤልዩ የማጠቃለያ ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ከተማ ተካሂዷል። በኮንፈረንሱ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ፣ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፍቃዱ፣…

‘‘አንድ ድምፅ አንድ አቋም ለታላቁ ህዳሴ ግድብ እውን መሆን ’’ በሚል መሪ ቃል የውይይት መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝብ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ምክር ቤት ጋር በመተባበር አንድ ድምፅ አንድ አቋም ለታላቁ ህዳሴ ግድብ እውን መሆን በሚል መሪ ቃል የውይይት መድረክ በአርባ ምንጭ ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ ላይ የውሃ መስኖና…

በካናዳ ሰስካቹዋን ግዛት ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ከ22 ሺህ በላይ የካናዳ ዶላር ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በካናዳ ሰስካቹዋን ግዛት ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ በተደረገው የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ከ22ሺህ የካናዳ ዶላር በላይ ተሰብስቧል፡፡ በካናዳ የሚገኘው የጥምረት ለታላቁ ህዳሴ ግድብ የሰስካቹዋን ግዛት ቻፕተር በካናዳ የኢትዮጵያ ኤምባሲ…

ሴናተር ጂም ኢንሆፍ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአሜሪካ ኦክላሆማ ግዛት ሴናተር ጂም ኢንሆፍን ተቀበሉ፡፡ ‘‘የኢትዮጵያውያን ወዳጅ የሆኑትን፣ የዩናይትድ ስቴትስ ሴናተር፣ ጂም ኢንሆፍን ወደ ሁለተኛው ቤትዎ ኢትዮጵያ እንኳን ደኅና መጡ’’ ብለዋል በፌስቡክ ገጻቸው…

ኢትዮ ቴሌኮም በደሴ ከተማ የ4ጂ አገልገሎት አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በደሴ ከተማ ከፍተኛ ፍጥነት ያለውን የአራተኛ ትውልድ (4ጂ) ኤል᎐ቲ᎐ኢ አድቫንስድ አገልግሎት አስጀመረ። የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ፥ የ4ጂ ኤል ቲ ኢ አድቫንስድ የኢንተርኔት መሠረተ ልማት በሰሜን ምስራቅ…