Fana: At a Speed of Life!

የውጭ ጫናዎችን ለመቋቋም ዳያስፖራው ገንዘቡን በህጋዊ መንገድ በመላክ የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ውሳኔ ጋር በተያያዘ የሚፈጠሩ ጫናዎችን መቋቋም እንዲቻል ዳያስፖራው ገንዘቡን በህጋዊ መንገድ በመላክ የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለጸ። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ውሳኔን ተከትሎ በኢትዮጵያ ላይ…

በኢትዮጵያ ላይ እየተሰነዘሩ ያሉ ያልተገቡ ጫናዎችን ለመመመከት እንደሚሰሩ በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ ላይ እየተሰነዘሩ ያሉ ያልተገቡ ጫናዎችን ለመመመከት እንደሚሰሩ በተለያዩ የአሜሪካ ግዛቶች የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ገልጸዋል፡፡ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ 500 ያክል ተሳታፊዎች በተገኙበት “ኢትዮጵያ በአዲስ…

ለህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት ደመናን የማበልፀግ ቴክኖሎጂ የመጠቀም ዕቅድ ተይዟል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት ከመደበኛ ዝናብ በተጨማሪ ደመናን የማበልፀግ ቴክኖሎጂን የመጠቀም ዕቅድ መያዙን ብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ አስታወቀ። የግድቡ ሁለተኛ ዙር የውሃ ሙሌት በተያዘው ዓመት የክረምት ወራት ለማከናወን ዝግጅት…

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የስራ አፈጻጸም የሚገመግም የውይይት መድረክ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የስድስት ወራት ስራ አፈጻጸምና ቀጣይ አቅጣጫዎችን የሚገመግም የውይይት መድረከ በመቀሌ ከተማ ተጀመረ። መድረኩ ዛሬ ከሰዓት በኋላ ሲጀመር የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር አብረሃም…

የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን 550 ከፍተኛና መካከለኛ የፖሊስ አመራሮችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ኮሚሽኑ በአዋሽ 7 ፖሊስ ማሰልጠኛ ማዕከል ሲያሰለጥናቸው የቆየውን 550 የሁለተኛ ዙር የፀጥታና ህግ ማስከበር ከፍተኛና መካከለኛ የፖሊስ አመራሮችን አስመርቋል፡፡ ስልጠናው 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅና ፖሊስ የምርጫውን ሰላማዊነት…

የፓርቲዎች የምርጫ ቅስቀሳ ነፃ የአየር ሰአት ድልድል ለ12 ቀናት ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የ6ኛው ሃገር አቀፍ ምርጫ የድምፅ መስጫ ቀን መራዘሙን ተከተሎ የፓርቲዎች የምርጫ ቅስቀሳ ነፃ የመገናኛ ብዙኃን የአየር ሰአት ድልድል ለተጨማሪ 12 ቀናት ተራዝሟል፡፡ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን በምርጫ መራዘም ምክንያት ለፖለቲካ ፓርቲዎች…

የኢትዮጵያ የዳኝነት አገልግሎት ክፍያ ደንብ ሊሻሻል ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ከስድስት አስርት ዓመታት በላይ ያስቆጠረው የኢትዮጵያ የዳኝነት አገልግሎት ክፍያ ደንብ ሊሻሻል መሆኑ ተገለጸ። የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የዳኝነት ክፍያ ማሻሻያ ረቂቅ ደንብ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተደርጓል። የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ…

በአዲስ አበባ ስታዲየም “ድምፃችን ለነፃነታችንና ለሉዓላዊነታችን” በሚል መሪ ቃል ለሚደረገው ፕሮግራም ለጊዜው ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ ስታዲየም “ድምፃችን ለነፃነታችንና ለሉዓላዊነታችን” በሚል መሪ ቃል ለሚደረገው የአዲስ አበባ ወጣቶች ንቅናቄ መድረክ ለጊዜው ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆነዋል፡፡ ፕሮግራሙ በሰላም እንዲከናወን የአዲስ አበባ እና የፌደራል ፖሊስ…

የበለስ የስኳር ልማት ፕሮጀክት የሙከራ ምርት መጀመሩን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የበለስ ቁጥር አንድ የስኳር ልማት ፕሮጀክት የስኳር የሙከራ ምርት ስራውን ዛሬ በተሳካ ሁኔታ መጀመሩን አስታውቋል። በቅርቡ በይፋ እንደሚመረቅ የሚጠበቀው ፋብሪካው በሙሉ አቅሙ ወደ ሥራ ሲገባ በዓመት ከ2 ሚሊየን ኩንታል በላይ ስኳር ማምረት ይችላል…

የብልጽግና ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባችንን ለኢትዮጵያ ሰላምና ብልጽግና ቁርጠኝነታችንን በማደስ አጠናቀናል – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የብልጽግና ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ ለኢትዮጵያ ሰላምና ብልፅግና ቁርጠኝነት በማደስ መጠናቀቁን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡ ኮሚቴው በወቅታዊና ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት በማድረግ መደበኛ ስብሰባውን ያካሄደ ሲሆን፤ የተለያዩ…