Fana: At a Speed of Life!

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ለ1 ሺህ442ኛ የኢድ አልፈጥር በአል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ለ1 ሺህ442ኛ የኢድ አልፈጥር በአል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክተቻው፤ በሃገር ውስጥ እና ከሃገር ውጭ የምትኖሩ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለዒድ-አል…

አስተዳደሩ የኢድ አልፈጥር በዓልን ምክንያት በማድረግ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኢድ አልፈጥር በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከል እና በባቡል ኸይር በጎ አድራጎት ድርጅት ለሚረዱ ወገኖች ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉ በነገው እለት የሚከበረውን የኢድ…

አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ከአፍሪካ አምባሳደሮች ተጠሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ከአፍሪካ አምባሳደሮች ተጠሪ የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ አምባሳደር አዳራሂም አብዱላዬ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትየጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ…

ምክር ቤቱ ለ1 ሺህ 442ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለ1 ሺህ 442ኛ የኢድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፏል፡፡ ምክር ቤቱ በአሉ የሰላም፣ የፍቅር እና የመተሣሰብ እንዲሆን ተመኝቷል፡፡ የኢድ አል ፈጥር በዓል በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ መንፈሳዊ…

ህዝበ ሙስሊሙ የኢድ አልፈጥር በዓልን ሲያከብር በተለመደ ጨዋነት ዕለቱን ማሰለፍ ይኖርበታል ተባለ

አዲስአበባ፣ ግንቦት 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ህዝበ ሙስሊሙ የኢድ አልፈጥር በዓልን ሲያከብር በተለመደ ጨዋነት መሆን ይኖርበታል ተብሏል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት እና የአዲስ አበባ ከተማ ሰላም እና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ ትናንት የተደረገውን የጎዳና ላይ የኢፍጣር…

አቶ ደመቀ መኮንን ለ1442ኛ ጊዜ ለሚከበረው የኢድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ለ1442ኛ ጊዜ ለሚከበረው የኢድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም ታላቁ የረመዳን ፆም በአማኞቹ ዘንድ ልዩ ሃይማኖታዊ ትርጉም ያለው…

በመዲናዋ ከ700 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው 42 የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች በዚህ ዓመት አገልግሎት ይሰጣሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከ700 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው 42 የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ግንባታቸው ተጠናቆ በተያዘው ዓመት አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምሩ የአዲስ አበባ ስፖርት ኮሚሽን አስታወቀ። ኮሚሽኑ የስፖርት ማዘውተሪያ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በዩዌሪ ሙሴቬኒ በአለ ሲመት ላይ ተገኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ በአለ ሲመት ላይ ተገኙ፡፡ ፕሬዚዳንቷ በካምፓላ በተካሄደው በአለ ሲመት ላይ ከተለያዩ ሃገራት መሪዎች ጋር መገኘታቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡…

በትግራይ ክልል የሰብአዊ ዕርዳታ ተደራሽ እንዲሆን መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ የሚሲዮኑ ጊዜያዊ ኃላፊ ፊሊፕ ቦቨርዲን ጋር ተወያይተዋል፡፡ አቶ ደመቀ የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ድርጅት በኢትዮጵያ በሚፈጠሩ ሰው…

በሃረር ለኢድ አልፈጥር በዓል ማክበሪያ ስፍራ የተለያዩ የሃይማኖት አባቶች የጽዳት ዘመቻ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በሀረር ከተማ የ1442ኛውን የኢድ አልፈጥር በዓል ማክበሪያ ስፍራ የተለያዩ ሃይማኖት አባቶች የፅዳት ዘመቻ አካሂደዋል ። የሃረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ወይዘሮ ሚስራ አብደላ፣ የተለያዩ የሀይማኖት አባቶች…