Fana: At a Speed of Life!

የሰሜን አሜሪካ አህጉረ ስብከቶች ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች 350 ሺህ ዶላር ድጋፍ አሰባሰበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የሰሜን አሜሪካ አህጉረ ስብከቶች በትግራይና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች በተፈጠረው ችግር ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ የሚውል 350 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ማሰባሰቡን አስታወቁ። የአህጉረ ስብከቶቹ…

በጎባ ሪፈራል ሆስፒታል “ዶክተር ነኝ” በማለት ሲያጭበረብር የተገኘ ግለሰብ በእስራትና በገንዘብ ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎባ ወረዳ ፍርድ ቤት በጎባ ሪፈራል ሆስፒታል “የህክምና ዶክተር ነኝ” በማለት በተደጋጋሚ ህብረተሰቡ ላይ የማጭበርበር ወንጀል ፈጽሟል ያለውን ግለሰብ በ6 ዓመት ከ6 ወር እስራትና በገንዘብ ቀጣ። ፍርድ ቤቱ ዛሬ በዋለው ችሎት የቅጣት ውሳኔውን…

134 የቀበሌ ቤቶች በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ነዋሪዎች ተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)134 የቀበሌ ቤቶችን በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ነዋሪዎችና አቅመ ደካሞች ተላልፈዋል፡፡ አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ ጉለሌ ክፍለ ከተማ 134 የቀበሌ ቤቶችን በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ነዋሪዎችና…

በአጣዬና ጭልጋ አካባቢ የተፈጸመውን የወንጀል ድርጊት የሚያጣራ የምርመራ ቡድን ወደ ስፍራው ተላከ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአጣዬና ጭልጋ አካባቢ በሰብአዊና ቁሳዊ ሃብት የተፈጸመውን የወንጀል ድርጊት የሚያጣራ የምርመራ ቡድኖች ወደ ስፍራው መላካቸውን የአማራ ክልል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታወቀ። ዐቃቤ ሕጉ አቶ ገረመው ገብረጻዲቅ እንደገለጹት፤ የተላከው ቡድን…

ምክር ቤቱ የዘጠኝ ወራት የስራ ግምገማ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢፌዲሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት የዘጠኝ ወራት የስራ ግምገማ ጀምሯል። ምክር ቤቱ የፌዴሬሽኑ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ግምገማውን እያካሄደ ነው ። በግምገማው ማጠቃለያ ላይ አቅጣጫ ይቀመጣል ተብሎ እንደሚጠበቅ ከምክር ቤቱ ያገኘነው መረጃ…

የአቃቂ ጨፌ ሁለት የተማከሉ ፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያዎች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአቃቂ ጨፌ ሁለት የተማከሉ ፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያዎችና የላቦራቶሪ እና አስተዳደር ህንጻ ተመርቀዋል። ጨፌ 2 እና 3 የፍሳሽ ማጣሪያዎች እያንዳንዳቸው 12 ሺህ 500 በድምሩ 25 ሺህ ሜትር ኪዩብ ፍሳሽ በቀን የማጣራት አቅም አላቸው።…

ስኬታማ የብር ኖት ቅያሬ ክንውን መካሄዱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ስኬታማ የብር ኖት ቅያሬ ክንውን መካሄዱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታውቋል። ባንኩ የብር ቅያሬ ክንውኑ በስኬት መጠናቀቁን ተከትሎ የእውቅናና ምስጋና መርሀግብር እየተካሄደ ነው። የብር ቅያሬው የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ችግርና የእዳ ጫና ያቃለለ…

በመዲናዋ ህገወጥ ተግባራትን የፈፀሙ ከ200 በላይ የሸማቾች ህብረት ሥራ ማህበራት ሠራተኞች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ህገወጥ ተግባራትን የፈፀሙ ከ200 በላይ የሸማቾች ህብረት ሥራ ማህበራት ሠራተኞች ላይ እርምጃ መወሰዱን የከተማ አስተዳደሩ ህብረት ሥራ ኤጀንሲ አስታውቋል። የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ሲሳይ አረጋ እንደገለጹት፤…

ቦርዱ ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች መመዝገቢያ ሊንክ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የተዘጋጀ የመመዝገቢያ ሊንክ ይፋ አድርጓል። በዚህም ይህን http://www.nebe.org.et/ovrs ሊንክ በመጫን መመዝገብ እንደሚቻል ቦርዱ ገልጿል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና…

በዘጠኝ ወር ከ212ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስቴር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በዘጠኝ ወር ከ212ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስትር አቶ ላቀ አያሌው ገለጹ። ሚኒስቴሩ በ2ዐ13 የበጀት ዓመት ከሐምሌ እስከ መጋቢት 30፤ ከ213ነጥብ8 ቢሊየን ብር በላይ ለመሰብሰብ አቅዶ ከ212ነጥብ 4 ቢሊየን ብር…