የሰሜን አሜሪካ አህጉረ ስብከቶች ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች 350 ሺህ ዶላር ድጋፍ አሰባሰበ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የሰሜን አሜሪካ አህጉረ ስብከቶች በትግራይና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች በተፈጠረው ችግር ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ የሚውል 350 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ማሰባሰቡን አስታወቁ።
የአህጉረ ስብከቶቹ…