Fana: At a Speed of Life!

በጋምቤላ የምርጫ ነክ አለመግባባቶችን ለመከላከል ግብረ ኃይል ተቋቋመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ምርጫ ነክ አለመግባባቶችን ለመከላከል የሚያስችል 13 አባላት የተካተቱበት ግብረ ኃይል ተቋቁሟል። በግብረ ኃይሉ በአባልነት ከተካተቱ መካከል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት፣ የሴቶች ፌዴሬሽንና የጸጥታ አካላት፣ የአካል…

በሰሜን ሸዋ ዞን በደረሰ የእሳት አደጋ 4 ተሽከርካሪዎች ተቃጠሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በሀገረ ማሪያም ከሰም ወረዳ ሾላ ገበያ የህዝብ መናኸሪያ ትናንት ሌሊት በደረሰ የእሳት አደጋ 4 ተሽከርካሪዎች መቃጠላቸውን የወረዳው ፖሊስ ፅህፈት አስታወቀ። የፅህፈት ቤቱ ሀላፊ ኮማንደር ደምሰው ዳኜ እንደገለጹት…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ፈጣን የኮቪድ-19 መመርመሪያ ማዕከል ከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በፈጣን መመርመሪያ መሣሪያዎች የተደራጀ የኮቪድ-19 የምርመራ ማዕከል በአዲስ አበባ ቦሌ አለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ከፈተ፡፡ ይህም የአየር መንገዱ ደንበኞች በረራቸውን ከመጀመራቸው በፊት እንዲመረመሩና እና ውጤታቸውን…

በሀሰተኛ ሰነድ ተጠቅሞ ወደ ሀገር ውስጥ ሊገባ የነበረ ገጀራ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሀሰተኛ ሰነድ ወደ ሀገር ውስጥ ሊገባ የነበረ ገጀራ መያዙን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ከ15 ቀን በፊት በአስመጪ ዳዊት የማነ ስም ብዛቱ 186 ሺህ 240 የሆነ ገጀራ በአራት ባለ 20 ጫማ ኮንቴነሮች ከቻይና ተጭኖ ሞጆ ጉምሩክ ተጓጉዞ…

በመሬት መንሸራተት አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋሞ ዞን ጋጮባባ ወረዳ በደረሰ የመሬት መንሸራተት አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት ማለፉን የወረዳው እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ጽህፈት ቤት የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ዘርፍ አስታወቀ። የዘርፉ ሃላፊ አቶ ኢዮብ ዳርጻ እንደገለጹት፥ በወረዳው ላካ…

የ2ኛው ሀገራዊ የክህሎት፣ የቴክኖሎጂ፣ የተግባራዊ ጥናትና ምርምር ውድድር ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው ሀገራዊ የክህሎት፣ የቴክኖሎጂ፣ የተግባራዊ ጥናትና ምርምር ውድድር ተጠናቋል፡፡ ውድድሩ ከሚያዝያ 12 ቀን ጀምሮ በኢትዮጵያ ቴክኒካል ዩኒቨርሲቲ ሲካሄድ የቆየ ሲሆን፥ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አሸናፊነት መጠናቀቁን ከአዲስ አበባ…

በአፍሪካ በኮቪድ19 የተያዙ ሰዎች ቁጥር 4 ነጥብ 5 ሚሊየንን አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ በኮቪድ19 የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ4 ነጥብ 5 ሚሊየን አልፏል፡፡ በአህጉሪቱ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ የመጣ ሲሆን፤ ከ4 ሚሊየን 506 ሺህ በላይ ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል፡፡ እስካሁን በአህጉሪቱ…

የአውሮፓ ህብረት ለምስራቅ አፍሪካ ሀገራት 149 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት በፈረንጆቹ 2021 ላጋጠመው የሰብአዊ ቀውስ ድጋፍ የሚውል 149 ሚሊየን ዩሮ መመደቡን አስታወቀ። የህብረቱ የአደጋ ስራ አመራር ኮሚሽነር ጃኔች ሉናርቺች እንደተናገሩት፤ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በቀጠናው…

ውጤታማ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ግንባታ ለኢትዮጵያ ብልፅግና በሚል መሪ ቃል ሃገር አቀፍ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን “እናሳካለን ውጤታማ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ግንባታ ለኢትዮጵያ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል ሃገር አቀፍ ጉባኤ እያካሄደ ነው፡፡ የከተማ ልማና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ፤ ከሃገራዊ ሪፎርሙ…

የአለም ባንክ ለኢትዮጵያ 907 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ ለሚተገበሩ ሶስት ፕሮጀክቶች 907 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት አድርጓል። ስምምነቱ በኢትዮጰያ መንግስት እና በዓለም ባንክ የ907 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ የተፈረመ ሲሆን፤ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴና…