Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ቴአትር የተጀመረበት 100ኛ ዓመት የሚዘክር መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ ቴአትር የተጀመረበት 100ኛ ዓመት የሚዘክር መድረክ ተካሂዷል፡፡ መድረኩ የኢትዮጵያ ቴአትር ባለሙያዎች ማህበር፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ቴአትር ዲፓርትመንት መምህራንና ተማሪዎች ፣ የቴአትር አድናቂዎችና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት ትብብር…

የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን እና ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ የሥራ ገበያ አካታችነት ጥናት መነሻ ሰነድ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን እና ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ በጋራ የሚሰሩት የሥራ ገበያ አካታችነት ጥናት መነሻ ሰነድ ላይ ተወያይተዋል። ውይይቱ የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽነር አቶ ንጉሡ ጥላሁንና የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ፍሬው ተገኘ…

በመተከል ዞን በፀጥታ ችግር ተቋርጠው የነበሩ የልማት ፕሮጀክቶች ስራቸውን እንዲቀጥሉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን በፀጥታ ችግር ምክንያት ተቋርጠው የነበሩ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች ስራቸውን እንዲቀጥሉ የዞኑ የተቀናጀ ግብረ ሃይል ጥሪ አቅርቧል። የመተከል ዞን የተቀናጀ ግብረሃይል አስተባባሪ ሌተናል ጄኔራል አስራት ዴኔሮ፣ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ…

የህዳሴ ግድብ ድርድር በአፍሪካ ህብረት ማዕቀፍ እና በሃገራቱ ብቻ መታየት አለበት – የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ ህዳሴ ግድብ ድርድር በአፍሪካ ህብረትና ማዕቀፍ እና በሶስቱ ሃገራት ብቻ መታየት እንዳለበት የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ አስገንዝበዋል፡፡ ኢትዮጵያ እየገነባችው ባለው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሂደት ላይ…

በነዳጅ ማደያዎች የሚታዩ ሰልፎችን ለማስቀረት እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አባባ ፣ ሚያዚያ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ አካባቢዎች ባሉ የነዳጅ ማደያዎች የሚስተዋሉ ሰልፎችን ለማስቀረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በተለይም በአዲስ አበባ የነዳጅ ማደያዎች እየተፈጠሩ ያሉ ሰልፎችን በተመለከተ ከነዳጅ አቅርቦትና ስርጭት ቁጥጥር…

አምባሳደር ሽብሩ ማሞ ከተለያዩ ሃገራት አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኩባ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሽብሩ ማሞ ከተለያዩ ሃገራት አምባሳደሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደር ሽብሩ ተቀማጭነታቸውን በሀቫና ካደረጉ የወቅቱ የተመድ ተለዋጭ አባል ሀገር ከሆነችው ከህንድ ማዱ ሴቲ፣ ከባህማስ አንድሪው ብሬንት፣ ከሁዱራንስ…

ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ከካናል ፕላስ ግሩፕ የአፍሪካ ማናጀር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በቴሌቪዥን ኢንደስትሪው ግንባር ቀደም ከሚባሉት መካከል የሚመደበው የካናል ፕላስ ግሩፕ የአፍሪካ ማናጀር ጋር ተወያይተዋል:: በመዝናኛው የቴሌቪዥን መስክ ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ በማፍሰስ እና ጥሩ የሚባሉ አዝናኝ እና…

የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽንና ሁዋዌይ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢፌድሪ ሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን እና በቴሌኮም መሠረተ ልማት ዋና አቅራቢነት የሚታወቀው ሁዋዌይ በኢትዮጵያ አይሲቲ ተሰጥኦ ሥነ ምህዳርን ለማልማት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል ፡፡ ሥነ ምህዳሩ ተማሪዎች እና ባለሙያዎችን በዓለም አቀፍ ደረጃ…

በከተማዋ የአርሶ አደር መንደሮች የተደራሽ የጠጠር መንገድ ግንባታዎች ተጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በከተማዋ የዕለት ተዕለት ኑሮ አስቸጋሪ ያደረገውን የመንገድ ችግር ለመቀየር ፣ ለትራፊክ ፍሰት አስተዋጽኦ የሚኖራቸው የአርሶ አደር መንደሮች የተደራሽ የጠጠር መንገድ ግንባታዎች ተጀምረዋል። ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በንፋስ ስልክ ላፍቶ…

አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በሱዳን የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደርና ልዩ መልዕክተኛ ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሞሃመድ ሸሪፍ አብደላ ጋር በሁለቱ አገራት…