Fana: At a Speed of Life!

የጣይቱ ባህልና ትምህርት ማዕከል የትውውቅና የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጣይቱ ባህልና ትምህርት ማዕከል የትውውቅና የገቢ ማሰባሰቢያ መርዓ ግብር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል። በታዋቂና ከያኒ አለምጸሃይ ወዳጆ የተመሰረተው ጣይቱ የባህልና ትምህርት ማዕከል ላለፉት 20 ዓመታት በሰሜን አሜሪካ በኪነ-ጥበብና…