Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትሩ የይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርክ አስመረቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የይርጋአለም የተቀናጀ የግብርና ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርክ አስመርቀዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ እና ከፌዴራልና ከክልል አመራሮች ጋር በመሆን የይርጋለም…

ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ለአቶ አባ ዱላ ገመዳ እና ለአቶ አብዱላሂ አሊ ሸሪፍ የክብር ዶክትሬት አበረከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ለአቶ አባ ዱላ ገመዳ እና ለአቶ አብዱላሂ አሊ ሸሪፍ የክብር ዶክትሬት አበርክቷል፡፡ የሐረማያ ዩኒቨርስቲ ጤናና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ በጤናና በህክምና ሳይንስ ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ከአምስት መቶ በላይ ተማሪዎችን ከመጀመሪያ እስከ…

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በምዕራብ አርሲ ዞን በመስኖ የለማን የስንዴ ሰብልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2013 ዓም (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በምዕራብ አርሲ ዞን ኤበን አርሲ ወረዳ ሾባ ቡልቱም ቀበሌ በመስኖ የለማን የስንዴ ሰብል ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ፤የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለ ማርያም…

የኮሮና ቫይረስ ክትባት በተለያዩ ክልሎች መሰጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ክትባት በተለያዩ ክልሎች መሰጠት ጀምሯል፡፡ ክትባቱ በተለያዩ ክልሎች መሰጠት የጀመረ ሲሆን፥ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በትግራይ ክልል በመቐለ ከተማ በመገኘት ክትባቱን በይፋ አስጀምረዋል፡፡ በተመሳሳይ በሶማሌ…

የአማራ ክልል ምክር ቤት የክልሉን ሰንደቅ ዓላማ ለመቀየር የቀረበውን አዋጅ አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ ክልል ምክር ቤት የክልሉን ሰንደቅ ዓላማ ለመቀየር የቀረበውን አዋጅ አፅድቋል። በቀጣይ 6 ወራት በጥናት ላይ ተመስርቶ የአማራ ህዝብን ታሪክና ስነ ልቦና የሚያንፀባርቅ ሰንደቅ ዓላማ ተዘጋጅቶ ጥቅም ላይ እንዲውልም ምክር ቤቱ ውሳኔ…

የኮቪድ-19 ክትባት በኦሮሚያ ክልል ሞጆ ከተማ መስጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በኦሮሚያ ክልል ሞጆ ከተማ የሞጆ ፕራይመሪ ሆስፒታል የኮቪድ-19 ክትባት ዛሬ መስጠት ጀምሯል። በክትባት ማስጀመሪያ መርሀ ግብሩ ላይ የጨፌ ኦሮሚያ አፈጉባኤ ሎሚ በዶ ፣የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር መንግስቱ በቀለ የሞጆ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ መሰረት…

በአፍሪካ በኮሮና የተያዙ ሰዎች ቁጥር 4ሚሊየንን አለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 4 ሚሊየን ማለፉን የአህጉሪቱ የበሽታ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ማዕከል አስታውቋል፡፡ እንደማዕከሉ መረጃ በአህጉሪቱ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ4 ሚሊየን 5 ሺህ 200 በላይ ሲሆን ከ107 ሺህ…

የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት ባለፉት ስድስት ወራት ከ230 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት ባለፉት ስድስት ወራት ከ230 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን አስታውቋል፡፡ የድርጅቱን የስድስት ወራት አፈጻጸም አስመልክቶ ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ ወይዘሮ ሃና አርአያስላሴ መግለጫ ሰጥተዋል። ወይዘሮ ሃና…

የሴቶች ቀንን በማስመልከት በሶስት የሴቶች ትውልድ መሪዎች መካካል ያለውን ግንኙነት የሚያጠናክር የፓናል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የዘንድሮ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን /ማርች 8/ በማስመልከት በይነ ትውልድ በሶስት የሴቶች ትውልድ መሪዎች መካካል ያለዉን ግንኙነት የሚያጠነክር የፓናል የዉይይት መድረክ ተካሂዷል፡፡ የዘንድሮ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን በማስመልከት ሚኒስቴር መስሪያ…

የኮቪድ19 ክትባትን ወደ ሃገር ውስጥ ማስገባት በሚቻልበት አግባብ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኮቪድ-19 ክትባትን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባትና ለማሰራጨት እየተደረገ ስላለው አጠቃላይ ሁኔታ ውይይት ተደርጓል፡፡ ከተለያዩ ተቋማት የተዋቀረው ሀገራዊ የኮቪድ-19 ክትባት የበላይ አስተባባሪ ኮሚቴ ክትባቱን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባትና…