በሀይለማሪያምና ሮማን ፋውንዴሽን የሚከናወነው የሴቶች የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት የንቅናቄ መድረክ በደቡብ ኦሞ ዞን ጂንካ ከተማ ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሀይለማሪያምና ሮማን ፋውንዴሽን የሚከናወነው የሴቶች የኢኮኖሚ ተጠቃማነት የንቅናቄ መድረክ በደቡብ ኦሞ ዞን ጂንካ ከተማ ተካሂዷል።
በንቅናቄ መድረኩ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው ፣ የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር…